ኪነ ጥበብ - Page 13

ለአርቲስት መሠረት መብራቴ የፍቅር ደብዳቤና ኮንትራት ታክሲ የሚልከው “አፍቃሪ” ታስሮ ተፈታ

April 7, 2013
በተለያዩ ፊልሞች ላይ በመተወን ተወዳጅነትን ያተረፈቸው አርቲስት መሰረት መብራቴን አፍቅሮ እርሷ በፈለገችበት ቦታ ሁሉ ካለ ማታከት የኮንትራት ታክሲ በመክፈልና በመላክ እንዲሁም በየጊዜው በሚያውቋት ሰዎች

ከየት ነው ያመጣት?!? (ግጥም ለአርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ)

April 7, 2013
የሠራዊት እናት..በምናቡ የፈጠራት.. በፍቅረ ንዋይ ሰክሮ የሠራት ከሌሎቿ ልጆቿ ጋር.. …በፍቅር ተብትቦ ያስተሳሰራት ምነዋ ምድረ ከብድ ደራሲያኑን.. አዝማሪያኑን..ተዋንያኑን.. በገዛ ልጆቿ አንደበት.. …በክብር ሲያስጠራት ምነዋ

አርቲስት ሠራዊት ፍቅሬ በአስገድዶ መድፈር አቤቱታ ቀረበበት

March 19, 2013
የቀድሞው የደርግ ወታደርና በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ የኢሕአዴግ ደጋፊነቱ የሚታወቀው አርቲስትና የማስታወቂያ ሠራተኛ ሠራዊት ፍቅሬ አንዲትን ሴት የቲቪ ማስታወቂያ አሠራሻለሁ በሚል ለመሳሳምና ለማሻሸት ሞክሯል በሚል

‹‹እኔ ብዙ ግርግር አልፈልግም፤ ብዙ መታየትም አልወድም›› – (ኃይሌ ሩትስ)

February 13, 2013
ቺጌ› በተሰኘ አልበሙ ታዋቂነትን እያተረፈ የመጣው ድምፃዊ ኃይለሚካኤል ጌትነት (ኃይሌ ሩትስ) ከአንድ በኢትዮጵያ ከሚታተም መፅሄት ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስ ለአንባቢዎቻችን በሚስማማ መልኩ እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡

“ቤተክርስቲያን ተሰጥኦ ስቀበል በጣም እጮሀለሁ” – አርቲስት ነፃነት መለሰ

February 9, 2013
በቅርቡ “ልቤን” የሚል አልበሟን በማውጣት ተወዳጅነቷን ዳግም ያረጋገጠችው ድምጻዊት ነፃነት መለሰ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚታተመው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ጋር ያደረገችውን ቃለ ምልልስ የዘ-ሐበሻ አንባቢዎችም ይካፈሉት

‹‹ስሜቴን መግለፅ የምችለው በምሰራው ዜማ ነው›› (ቃለምልልስ ከድምጻዊ ሚካኤል በላይነህ ጋር)

January 13, 2013
(ቁምነገር መጽሔት /ከኢትዮጵያ)ሚካኤል በላይነህ ‹‹ማለባበስ ይቅር›› በተሰኘው ስለ ማግለል የሚሰብከው ህብረ ዝማሬ ላይ በዜማ ድርሰትና በድምፃዊነት በመሳተፍ ነው ከአድማጭ ጋር የተዋወቀው፡፡ በይበልጥ የሚታወቀው ግን
Go toTop