ኪነ ጥበብ ለአርቲስት መሠረት መብራቴ የፍቅር ደብዳቤና ኮንትራት ታክሲ የሚልከው “አፍቃሪ” ታስሮ ተፈታ April 7, 2013 by ዘ-ሐበሻ በተለያዩ ፊልሞች ላይ በመተወን ተወዳጅነትን ያተረፈቸው አርቲስት መሰረት መብራቴን አፍቅሮ እርሷ በፈለገችበት ቦታ ሁሉ ካለ ማታከት የኮንትራት ታክሲ በመክፈልና በመላክ እንዲሁም በየጊዜው በሚያውቋት ሰዎች Read More
ኪነ ጥበብ ከየት ነው ያመጣት?!? (ግጥም ለአርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ) April 7, 2013 by ዘ-ሐበሻ የሠራዊት እናት..በምናቡ የፈጠራት.. በፍቅረ ንዋይ ሰክሮ የሠራት ከሌሎቿ ልጆቿ ጋር.. …በፍቅር ተብትቦ ያስተሳሰራት ምነዋ ምድረ ከብድ ደራሲያኑን.. አዝማሪያኑን..ተዋንያኑን.. በገዛ ልጆቿ አንደበት.. …በክብር ሲያስጠራት ምነዋ Read More
ኪነ ጥበብ የኢትዮጵያ ሙዚቃ ከየት ተነስቶ ምን ደረሰ? March 25, 2013 by ዘ-ሐበሻ ከእውነቱ በለጠ ኢትዮጵያ በአንድ ወቅት ገናና ሀገር ነበረች፡፡ የኢትዮጵያም ሙዚቃ በጥንት ጊዜ ጅማሮው ላይ ታላቅ ነበር፡፡ ‹‹ታላቅ ነበር›› ብቻ ብለን ሳናሳድገው ቀረን እንጂ፡፡ የዜማው Read More
ኪነ ጥበብ·ዜና አርቲስት ሠራዊት ፍቅሬ በአስገድዶ መድፈር አቤቱታ ቀረበበት March 19, 2013 by ዘ-ሐበሻ የቀድሞው የደርግ ወታደርና በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ የኢሕአዴግ ደጋፊነቱ የሚታወቀው አርቲስትና የማስታወቂያ ሠራተኛ ሠራዊት ፍቅሬ አንዲትን ሴት የቲቪ ማስታወቂያ አሠራሻለሁ በሚል ለመሳሳምና ለማሻሸት ሞክሯል በሚል Read More
ኪነ ጥበብ “የትዝታው ንጉሥ” ማህሙድ አህመድ ይናገራል March 5, 2013 by ዘ-ሐበሻ “ሠላም ኢትዮጵያ” በ1997 ዓ.ም በኢትዮጵያዊው ሳክስፎኒስት ተሾመ ወንድሙ በስዊድን ስቶክሆልም የተመሰረተ ተቋም ሲሆን በየዓመቱ የሙዚቃ ኮንሰርቶችን በልዩ ልዩ ሀገራት ያቀርባል፡፡ ሰላም ኮንሰርት ከኢትዮጵያ ውጪ Read More
ኪነ ጥበብ·ዜና አርቲስት በኃይሉ መንገሻ አረፈ March 4, 2013 by ዘ-ሐበሻ ለበርካታ ዓመታት በሃላፊነት በብሄራዊ ትያትር ፣ በሃገር ፍቅር ቲያትር ፣ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት እንዲሁም በአዘጋጅነትና በተዋናይነት በርካታ ቲያትሮችን ፣ የቴሌቭዥን ፕሮግራሞችን በመስራት ለዘርፉ Read More
ኪነ ጥበብ ጥቂት ስለድምጻዊት ነፃነት መለሰ February 15, 2013 by ዘ-ሐበሻ ከዩሱፍ ኢትዮቲዩብ ነፃነት መለሰ ወደ ሙዚቃው አለም የተቀላቀለችው በ 1977 ዓ.ም ሲሆን በጊዜው ባሳተመችው “ይላል ዶጁ” በተሰኘው የሙዚቃ አልበሟ የበርካታ ሙዚቃ አፍቃሪዎችን ቀልብ መሳብ Read More
ኪነ ጥበብ ‹‹እኔ ብዙ ግርግር አልፈልግም፤ ብዙ መታየትም አልወድም›› – (ኃይሌ ሩትስ) February 13, 2013 by ዘ-ሐበሻ ቺጌ› በተሰኘ አልበሙ ታዋቂነትን እያተረፈ የመጣው ድምፃዊ ኃይለሚካኤል ጌትነት (ኃይሌ ሩትስ) ከአንድ በኢትዮጵያ ከሚታተም መፅሄት ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስ ለአንባቢዎቻችን በሚስማማ መልኩ እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ Read More
ኪነ ጥበብ የአርቲስት ታምራት ሞላ የቀብር ሥነ- ሥርዓት ተፈጸመ February 13, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ዘ-ሐበሻ) የአርቲስት ታምራት ሞላ የቀብር ስነ- ሥርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ ተፈጸመ። በርከት ያሉ አድናቂዎቹና ወዳጅ ዘመዶቹ በተገኙበት በተፈጸመው የቀብር ስነስ-ር ዓቱ ላይ Read More
ኪነ ጥበብ ስለ ታምራት ሞላ ጥላሁን ገሰሰ እና ማህሙድ አህመድ ምን ብለው ነበር? February 11, 2013 by ዘ-ሐበሻ “ስለ ታምራት ብጠየቅ የቱ ነው ጫፉ የቱስ ነው መጨረሻው በአጠቃላይ ፍቅር ነው” ጥላሁን ገሠሰ “ትንሹም ትልቁም ለታምራት እኩል ናቸው” ማህሙድ አህመድ (ዘ-ሐበሻ) ተወዳጁ ድምጻዊ Read More
ኪነ ጥበብ “ቤተክርስቲያን ተሰጥኦ ስቀበል በጣም እጮሀለሁ” – አርቲስት ነፃነት መለሰ February 9, 2013 by ዘ-ሐበሻ በቅርቡ “ልቤን” የሚል አልበሟን በማውጣት ተወዳጅነቷን ዳግም ያረጋገጠችው ድምጻዊት ነፃነት መለሰ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚታተመው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ጋር ያደረገችውን ቃለ ምልልስ የዘ-ሐበሻ አንባቢዎችም ይካፈሉት Read More
ኪነ ጥበብ ለራሱ ሳይኖር ያረፈው ኢትዮጵያዊ የባህል አምባሳደር አርቲስት ተስፋዬ ለማ February 1, 2013 by ዘ-ሐበሻ በኤልያስ እሸቱ ውልደቱ በአዲስ አበባ መስካዬሕዙናን መድሐኒያለም ከዛሬ 68 ዓመት ገደማ ነበር። አባታቸው አቶ ለማ እጅግ ሲበዛ ፀሎት የሚወዱ የዓለማዊ ነገር የማይወዱ በቀያቸውና በመንደራቸው Read More
ኪነ ጥበብ ‹‹ስሜቴን መግለፅ የምችለው በምሰራው ዜማ ነው›› (ቃለምልልስ ከድምጻዊ ሚካኤል በላይነህ ጋር) January 13, 2013 by ዘ-ሐበሻ (ቁምነገር መጽሔት /ከኢትዮጵያ)ሚካኤል በላይነህ ‹‹ማለባበስ ይቅር›› በተሰኘው ስለ ማግለል የሚሰብከው ህብረ ዝማሬ ላይ በዜማ ድርሰትና በድምፃዊነት በመሳተፍ ነው ከአድማጭ ጋር የተዋወቀው፡፡ በይበልጥ የሚታወቀው ግን Read More
ኪነ ጥበብ Art: ድምፃዊ ኃይለየሱስ ፈይሳ በሳዑዲ በስቃይ ላሉት ወገኖች መታሰቢያ “ሐራም” የሚል ዘፈን ለቀቀ November 23, 2012 by ዘ-ሐበሻ Read More