በባሌ ሀገረ ስብከት ሮቤ ከተማና አካባቢው የተቃጠለው ቤተክርስቲያን ጉዳይ…

January 24, 2019

በባሌ ሀገረ ስብከት ሮቤ ከተማና አካባቢው ወረዳ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን እስካሁን ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ መቃጠሉ ይታወቃል፡፡

https://www.youtube.com/watch?v=pJpzsue5H3c&t=917s

የተቃጠለውን መልሶ ለመገንባት ዛሬ በተደረገ ገንዘብ ማሰባሰብ ከ1.5 ሚሊዮን ብር በላይ ማግኘት ተችሏል፡፡ እሳቱን ለማጥፋት የተረባረቡት የእስልምና እምነት ተከታዮች በገንዘብ ማሰባሰቡም ከፍተኛ ተሳትፎ ያደረጉ ሲሆን የመንግስት ባለስልጣናትም በቦታው በመገኘት ህዝበ ክርስቲያኑን አፅናንተዋል፡፡

Previous Story

በቾክ እጥረት ትምህርት ቤቶች ስራ እያቆሙ ነው ተባለ

Next Story

የወልቃት ጠገዴ አስመላሽ ኮሚቴ ሕዝባዊ ስብሰባ በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ጠርቷል

Go toTop