በእሁዱ ታላቁ ሩጫ ውድድር ላይ ታላላቅ አትሌቶች በፍርሃት ሳይገኙ መቅረታቸው ተዘገበ

November 26, 2013

ኢትዮጵያውያን በሳዑዲ አረቢያ የደረሰባቸውን እና እየደረሰባቸው ያለውን ስቃይ በማስመልከት ባለፈው እሁድ በተደረገው የታላቁ ሩጫ ውድድር ላይ ተሳታፊዎች ለሃዘን መግለጫ እንዲሆን ጥቁር ሪቫን አስረው እንዲሮጡ ሰማያዊ ፓርቲ ጠይቆ የኃይሌ ገ/ስላሴ ንብረት የሆነው ታላቁ ሩጫ ይህን መከልከሉ ይታወሳል። ከውድድሩ በኋላ ከላስ ቬጋስ ከተማ የሚሰራጨው ሕብር ራድዮ እንደዘገበው በዘንድሮው ታላቁ ሩጫ ውድድር ላይ ታላላቅ አትሌቶች በአዲስ አበባ ላይ ይፈጸማል ተብሎ በተፈራ የሽብርተኝነት ጥቃት የተነሳ አለመገኘታቸውን ዘግቧል። ዝርዝሩን እንደወረደ ከራድዮው ያዳምጡት፦

Previous Story

Hiber Radio: በሳዑዲ ትላንት ሁለት ኢትዮጵያውያን ተረጋግጠው ሞተዋል

Next Story

ከቁጫ ሕዝብ ጥያቄ ጋር በተያያዘ የቀድሞውን የዞን አስተዳዳሪ ጨምሮ 4 ግለሰቦች ታሰሩ

Go toTop