“ይህ የኢትዮጵያውያን የውርደት ወር ነው” – ታማኝ በየነ በሳዑዲ ኢምባሲ ደጃፍ ላይ ያደረገው ንግግር (Video)

November 15, 2013

አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነን ዛሬ በስልክ ያወራው ሰው ካለ ድምፁ ተዘግቶ መጎርነኑን እንደኛ ሊረዳ ይችላል። ለ4 ሰዐታት በዋሽንግተን ዲሲ የሳዑዲ አረቢያ ኢምባሲ ኢትዮጵያውያን ባዘጋጁት ሰልፍ ላይ ሲጮህ ነበር የዋለው። ታማኝ “የሳዑዲ የወገኖቼ ስቃይ አሞኛል” ይላል። አክቲቪስቱ በዋሽንግተን ዲሲ ከበርካታ ኢትዮጵውያን መካከል ሆኖ ባደረገው ንግግር “ይህ የያዝነው ወር የኢትዮጵያውያን የውርደት ወር ነው” ሲል በሳዑዲ በወገኖቻችን ላይ የደረሰውን ስቃይ አስታውሷል። ሙሉ ንግግሩ ይኸው በቪድዮ፦
[jwplayer mediaid=”9445″]

Previous Story

“በሣዑዲ ዐረቢያ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈጸመዉ ዘግናኝ እና አረመኔአዊ ተግባር የወያኔ የግፍ አገዛዝ ውጤት ነዉ” – ሞረሽ

Next Story

ሳዑዲዎች ቀለሉ ኢትዮጵያዉያን እምቢኝ አሉ በዋሽንግተን ዲሲ

Go toTop