ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ከፋይናንስ ተቋማት ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር በዘርፉ እየተካሄዱ ባሉ የለውጥ ሂደቶች ዙሪያ ተወያዩ

January 13, 2019

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ከፋይናንስ ተቋማት ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር በዘርፉ እየተካሄዱ ባሉ የለውጥ ሂደቶች ዙሪያ ተወያዩ።
https://www.youtube.com/watch?v=bmsf7vBqDX8

የዘርፉ ማሻሻያ የፋይናንስ ተቋማቱን አቅም በመገንባት የበለጠ ተፎካካሪና ብቁ ሆነው ምጣኔ ኃብትን ለማሳደግ ያላቸውን ሚና በማጠናከር ላይ ያተኩራል። ውይይቱ ትኩረት የሰጠባቸው ነጥቦችም፤

1. እስካሁን ድረስ በፋይናንስ ዘርፍ የተደረጉት ለውጦች

2. በዘርፉ ውስጥ የፖሊሲ፤ የአሠራር ሂደትና የአስተዳደር ማነቆዎችን መለየት፤

3. የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለማጠናከር የፋይናንስ ዘርፉን ሚናዎችና ኃላፊነቶች መለየት እና

4. የመንግስት ፕሮጀክቶችን ለመደገፍ ዘርፉ የሚጫወተው ወሳኝ ሚና ናቸው። ከፋይናንስ ተቋማት ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር የተደረገው ውይይት ለአገር አቀፍ የመንግስት የልማት ፕሮጀክቶች ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉ በመስማማት ተጠናቋል።

Previous Story

በሐዋሳ ከተማ ከትናንት በስቲያ በከተማዋ በኢትዮጵያ ትቅደም ትምህርት ቤት የተደራጁ ወጣቶች የግቢውን አጥር…

Next Story

ከሜቴክ የተነጠቁት የህዳሴ ግድብ ስራዎች ለቻይና ኩባንያዎች ተሰጡ

Go toTop