በዶክተር አብይ የተሾሙት የአምባሳደሮች ምደባ ይፋ ሆነ

December 27, 2018

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ወደስልጣን ከመጡ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ 19 አምባሳደሮች መሾማቸውንና ስም ዝርዝራቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ዛሬ ደግሞ እነዚህ አምባሳደሮች የተሾሙበትን ቦታ ለማወቅ ችለናል፡፡ በዚህ መሰረትም:

1. አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ – ዩናይትድ አረብ ኤመሬትስ/ አቡዳቢ 

2. ወ/ሮ ሙሉ – ሰለሞን ጀርመን /በርሊን

3. አቶ አብዱልአዚዝ መሐመድ – ጅቡቲ 

4. ወ/ሮ ናሲሴ ጫሊ – ካናዳ /ኦታዋ

5. አቶ ሐሰን ታጁ – ሴኔጋል/ ዳካር 

6. አቶ ረታ አለሙ – እስራኤል /ቴልአቪቭ 

7. አቶ ሄኖክ ተፈራ – ፈረንሳይ /ፓሪስ

8. ወ/ሮ አለምፀሐይ መሠረት ዩጋንዳ /ካማፓላ  

9. ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታ – ህንድ/ ኒውዴልሂ 

10. አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ – አዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ቋም መልዕክተኛ 

11. አምባሳደር ተሾመ ቶጋ – ቻይና/ቤጂንግ 

12. አቶ ተፈሪ ታደሰ – ደቡብ ሱዳን /ጁባ

13. አቶ ፍፁም አረጋ – አሜሪካ /ዋሽንግተን 

14. ዶ/ር አዲሱ ገ/እግዚአብሔር – ዙምባብዌ /ሐራሬ

15. አቶ ሚሊዮን ሳሙኤል – ዘሄግ

16. አቶ መለስ አለም – ኬንያ /ናይሮቢ

17. አቶ ብርሃኔ ፍስሐ – አዲስ አበባ ምክትል የአፍሪካ ህብረት ቋም መልዕክተኛ

18. ዶ/ር አይሮራት መሐመድ – ኦማን /ሙስካት እንዲሁም

19. አምባሳደር ሳሚያ ዘካርያ – ኳታር/ዶሃ መመደባቸውን ሰምተናል፡፡ አቶ ፍፁም አረጋ በአሜሪካ አምባሳደር መሆናቸውን ዘሃበሻ አስቀድሞ ዘግቦ ነበር፡፡

https://www.youtube.com/watch?v=rcbWeNfbu_o&t=32s

Previous Story

እምቦጭ በአባይ ወንዝ ላይም አደጋ ጣለ

Next Story

የኢንተርፖልና ዓለም አቀፍ የፖሊስ ትብብር ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር ኢንተርፖል ሰሞኑን አሳልፎ ለኢትዮጵያ መንግስት ስለሰጣቸው 2 ግለሰቦች ያልተሟላ መረጃ ለሚዲያዎች ሰጡ

Go toTop