እስካሁን ድረስ ሰባት Ethiopian Online Activists and Bloggers በፖሊስ ታድነው ታስረዋል። ዘላለም ክብረት፣ ማህሌት ፋንታሁን፣ በፈቃዱ ሀይሉ፣ ናትናኤል ፈለቀ፣ አጥናፍ ብርሃኔ፣ ተስፋአለም ወልደየስና ኤዶም ገላን። የኢህአዴግ ፖሊስ እያደናቸው ይገኛል። የታሳሪዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል። አሳዛኝ የአምባገነኖች እርምጃ! It is so!!!
እስካሁን ድረስ ሰባት Ethiopian Online Activists and Bloggers በፖሊስ ታድነው ታስረዋል። ዘላለም ክብረት፣ ማህሌት ፋንታሁን፣ በፈቃዱ ሀይሉ፣ ናትናኤል ፈለቀ፣ አጥናፍ ብርሃኔ፣ ተስፋአለም ወልደየስና ኤዶም ገላን። የኢህአዴግ ፖሊስ እያደናቸው ይገኛል። የታሳሪዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል። አሳዛኝ የአምባገነኖች እርምጃ! It is so!!!