ሃይማኖታችን የደም ስራችን ናት

February 7, 2023

ሃይማኖታችን የደም ስራችን ናትየካቲት ቀን 5 ቀን 2015 ዓ/ም
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ
ኢትዮጵያውያን ሆይ! ይህች ጦማር ትድረሳችሁ
ቀሲስ አስተርአየ nigatuasteraye@gmail.com
ሃይማኖታችን የደም ስራችን ናት

ቅዱስ ፓትርያርካችን “ሃይማኖታችን የደም ሥራችን ናት” ብለው ሲናገሩ ምን ማለታቸው ነው? የሃይማኖታችን የደም ሥር ምንድን ነው? ማን ቆረጠው? መቼ ተቆረጠ?
እንመልከተው፡፡ የአብነቱ መምህሮቻችን እንደነገሩን “የሃይማኖታችን የደም ሥር” በነጠላ የሚገለጽ አንድ ሥር አይደለም፡፡ የደም ስሮቻችን ብዙ ናቸው፡፡ በሃይማኖት ብቻ የሚወሰኑ አደሉም፡፡ እነዚህም በኢትዮጵያዊነት የተሳሰርንባቸው አስራው ወይም ስርወሕብረሰባዊነት ይባላሉ፡፡ ቢያንስ በአምስት ዐበይት ኃይላተቃላት ይገለጻሉ፡፡ አምስቱ ዐበይት ኃይላተቃላት የሚከተሉት ናቸው፡፡

    [ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]

 

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

“ተጠጋ ወደ እሳቱ” አገር ሳያጠፋ በቅጠል

Next Story

እባቡ እየተቃረበ መጣ – ዶ /ር ምህረት ደበበ

Go toTop