ቡርጂ ውስጥ በጉጂዎች ላይ የተፈፀመውን ጥቃት ያወገዘ ሰልፍ ተካሄደ

June 8, 2022

በደቡብ ክልል ቡርጂ ልዩ ወረዳ ሶያማ ከተማ ገበያ ውስጥ ለገበያ በተሰበሰቡ ሰላማዊ ሰዎች ላይ የተፈፀመውን ጥቃት ያወገዘ ሰልፍ ዛሬ መካሄዱን የወረዳው ነዋሪዎች እና የልዩ ወረዳው ባለሥልጣናት ገለፁ።

“ድርጊቱ አስነዋሪና አሳፋሪ ነው” ያሉት የሶሮ በርጉዳ ወረዳ አስተዳደር ድርጊቱን የፈፀሙ ግለሰቦችን ለሕግ ለማቅረብ እና ለተበደሉ ቤተሰቦች ፍትሕ ለመስጠት እየሠራ መሆኑን ገልጿል።

/ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/  VOA

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

የእምቧይ ካብ – አገሬ አዲስ

Next Story

አማራዊነት ያሸንፋል፤ ኢትዮጵያም በልጆቿ ትነሣለች! – ዳግማዊ ጉዱ ካሣ

Go toTop