በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የቤህነን ታጣቂ ቡድን መሪ የሆነው ህድር መሐመድ አሊ በቁጥጥር ሥር ዋለ

December 3, 2021


አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማ
ህዳር 24 ቀን 2014 ዓ.ም
አዲስ አበባ ሸዋ
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መንጌ ወረዳ፣ ጎልሞሶ ቀበሌ ላይ የቤህነን ታጣቂ ቡድን መሪ የሆነው ህድር መሐመድ አሊ በቁጥጥር ሥር ውሏል።
የታጣቂ ቡድኑ መሪ በቁጥጥር ሥር በዋለበት ወቅትም ክላሽ 1፣ ካርታ 2፣ የክላሽ ጥይት 60፣ የጭስ ቦምብ 5፣ ሞቶሮላ ሬዲዮ መገናኛ 1 እና የሱዳን ወታደራዊ ልብስ አብሮ መያዙን የቤጉ ክልላዊ መንግስት መ/ኮ/ጉ ጽ/ቤት ዘግቧል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

የጦርነት ሁኔታ ዘገባ – ግርማ ካሳ

Next Story

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጠላት ኃይል እጁን እንዲሰጥ ያቀረቡትን ጥሪ ተከትሎ በሺዎች የሚቆጠሩ የአሸባሪው ሕወሓት ታጣቂዎች እጃቸውን እየሰጡ ነው

Go toTop