“ካሳጊታ በመከላከያ ሰራዊት እጅ ገባች” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጦር ግንባር November 26, 2021 ዜና Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email ጦርነቱ በከፍተኛ ድል እየተከናወነ መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጠላት እጅ የነበሩ አካባቢዎች በመከላከያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር እየገቡ ነው ብለዋል፡፡ በዚሁ መሠረትም ዛሬ ካሳጊታ በመከላከያ ሰራዊት እጅ መሆኗን ተናግረዋል፡፡ Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Previous Story የሰላምና ልማት ማዕከል የተባለው ድርጅት የምዝገባ ፈቃድ ተሰረዘ Next Story አርቲስት ታማኝ በየነን ጨምሮ ታዋቂ ግለሰቦች እና የቀድሞ ጦር ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች ወደ ግንባር ዘመቱ