አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማ
ህዳር 16 ቀን 2014 ዓ.ም
አዲስ አበባ ሸዋ
ያነጋገርናቸው የሚሊሻ እና ፋኖ አባላት እንደተናገሩት ወራሪው የጁንታ ቡድን በሃገርችን በተለይም በክልላችን ያሉ ሰላማዊ ሰዎችን በመግደል ፣ነብሰ ጥሩ፣ ህፃናት ፣መነኩሴዎችን በመድፈር ፣መሠረት ልማቶችን በማውደም ከፍተኛ የሆነ ኢሰባዊ ተግባር ሲፈፅም መቆየቱን ገልፀዋል።
በመሆኑም እኛ እያለን አገራችን መፍረስ የለባትም፤ ጠቅላይ ሚኒስትራችን ዘምተዋል እኛም ወደ ግንባር በመዝመት ሃገራችንና ህዝባች ከስቃይ ለመታደግ ወደ ግንባር እየተሸኘን እንገኛለን ብለዋል።