የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት ለመሰየም የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ጸደቀ!

November 4, 2021
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት ለመሰየም የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ አፀደቀ።
በዚህ መሰረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት፡-
1. አቶ ለማ ተሰማ —ሰብሳቢነት
2. ወይዘሮ ወርቀሰሙ ማሞ- ምክትል ሰብሳቢ
3. አቶ ሰሎሞን ላሌ –አባል
4. ወይዘሮ ቢሲቲ መሀመድ– አባል
5. አቶ ክርስትያን ታደለ– አባል
6. አቶ ምትኩ ማዳ — አባል
7. አቶ በሻዳ ገመቹ — አባል ሆነው ተሰይመዋል።
የአባላቱ መሰየም በዛሬው እለት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቋል።
-አካባቢህን ጠብቅ
_ ወደ ግንባር ዝመት
_ መከላከያን ደግፍ
“ወንድማማችነት ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት”!
#ኢዜአ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

በዚህ የህልዉና ጦርነት ተሳትፎ የማይኖረዉ አንድም አማራ መኖር የለበትም!! – ቹቹ አለባቸው

Next Story

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ መዋቅር እና አደረጃጀት መመሪያ

Go toTop