“ጥቃት ሲፈጸምብን የተዋጋነው መሬት ፍለጋ ሳይሆን የተቀማነውን ማንነት ለማስመለስ ነው” አቶ አገኘሁ ተሻገር

December 21, 2020
የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር የአማራ ብዙኀን መገናኛ ድርጅት ሠራተኞች ህግ በማስከበር ሂደቱ መረጃ በትክክልና በታማዓኒነት ለኢትዮጵያ ሕዝብ መረጃ አድርሰዋል ብለዋል።
ጦርነቱ የፍትህና የመገፋት ጦርነት ነበር፤ ተገፍተንም ስለነበር ድል አድርገናል።
አሁን ዓላማ አለን በርካታ ሥራአጥ ወጣት አለን፣ የልማት ሥራ እንሰራለን።
ጦርነቱ ለችግር ደራሽነቱን፣ ጀግንነቱንም ያሳየበት ነው፣ ጋዜጠኞች መረጃ በትክክል በማድረስ ሚናቸውንም ተወጥተዋል ብለዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳደሩም ለድርጅቱ ሠራተኞች ሽልማት አበርክተዋል፡፡

 

 

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

ሚዛኑን ከሳተ ውዳሴ እና ስሜታዊነት ከሚነዳው የፖለቲካ አባዜ እስካልወጣን ድረስ … – ጠገናው ጎሹ

Next Story

ለኢትዮጵያ ባለስልጣናትና ኢትዮጵያውያን ሁሉ ይሄን ጊዜ እንጠቀምበት – ሰርፀ ደስታ

Go toTop