የድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ የቀብር ሥነ ሥርዓት በተወለደበት አምቦ ከተማ ተፈጸመ

July 2, 2020

https://www.facebook.com/dw.amharic/posts/3497536120279459

የድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ የቀብር ሥነ ሥርዓት በተወለደበት አምቦ ከተማ ተፈጸመ። በከተማዋ በሚገኘው ስታዲዮም የሽኝት መርሐ ግብር ተካሒዷል። በሁለቱም ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት አልተገኙም። በቀብር ሥነ ሥርዓቱም የተገኙ ሰዎች እጅግ ጥቂት ሆነው ታይተዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

ኢሳት ልዩ ዜና July 2020

Next Story

ሃጫሎን ማን ሊገድለው ይችላል ለምን?

Go toTop