አቡነ ማቲያስ ለሚኒሶታው መድሃኔዓለም ቤ/ክ ምዕመናን በስልክ ያስተላለፉት መልዕክት

April 28, 2014

6ኛው ፓትሪያሪክ አቡነ ማትያስ ትናንት ሚያዝያ 27 ቀን የሚኒሶታው ደብረሰላም መድሃኔዓለም ቤ/ክ የፍርድ ሂደትና ጠቅላላ ጉባኤ እስከሚወሰን ድረስ ተለይተው ለጊዜው በተከራዩት ቤተክርስቲያን ባደረጉት የቅዳሴ ስርዓት ላይ በሥልክ ተገኝተው መልዕክት አስተላለፉ። ደብረሰላምን መድሃኔዓኔዓለም ቤ.ክ ወደ ሃገር ቤቱ ሲኖዶስ እንዲጠቃለል የሚፈልገው ወገን በዘ-ሐበሻ ላይ እንዲታተም የላከውን ቪድዮ እንደሚከተለው አስተናግደነዋል።

Previous Story

በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋሉት ጋዜጠኞችና ብሎገሮች ፍርድ ቤት ቀረቡ

Next Story

13ቱ ሙስሊም የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በጥፋተኝነት ብይን «ተከላከሉ» ተባሉ

Go toTop