የጥምቀትን ከተራ በዓል ለማክበር የወጣው የወልቃይት ሕዝብ በትግራይ ክልል ፖሊሶች አስገዳጅነት አማርኛ ዘፈኖችን እንዳይዘፍኑ …

January 19, 2019

በትናንትናው ዕለት የጥምቀትን ከተራ በዓል ለማክበር የወጣው የወልቃይት ሕዝብ በትግራይ ክልል ፖሊሶች አስገዳጅነት አማርኛ ዘፈኖችን እንዳይዘፍኑ በመከልከል በዓሉን ወደ ውጥረት ውስጥ ሊከተው ቢሞክርም  ሕዝቡ እንደውም በአማርኛ ቋንቋ ወልቃይት አማራ ነው በሚል እየዘመረ መዋሉን ሰምተናል:: 

https://www.youtube.com/watch?v=I4V8VygwOuk&t=204s

Previous Story

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርሰቲያን ምዕመናን ዘንድ በድምቀት ተከበረ

Next Story

ሕወሓት እንዴት አደብ ይግዛ?

Go toTop