30 በሬዎች በህገ ወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ወደ ሶማሌ ላንድ ሊወጡ ሲሉ በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ:: በሬዎቹ ግምታዊ ዋጋቸው 375 ሺህ ብር መሆኑ ተገልጿል::
https://www.youtube.com/watch?v=G6LalCqO72M
ኢትዮጵያ በኮንትሮባንድ ንግድ ምክንያት ከቀንድ ከብቶች የወጪ ንግድ ማግኘት ያለባትን ገቢ እያጣች መሆኑም ከሚኒስቴሩ ገልጿል::
–
30 በሬዎች በህገ ወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ወደ ሶማሌ ላንድ ሊወጡ ሲሉ በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ:: በሬዎቹ ግምታዊ ዋጋቸው 375 ሺህ ብር መሆኑ ተገልጿል::
https://www.youtube.com/watch?v=G6LalCqO72M
ኢትዮጵያ በኮንትሮባንድ ንግድ ምክንያት ከቀንድ ከብቶች የወጪ ንግድ ማግኘት ያለባትን ገቢ እያጣች መሆኑም ከሚኒስቴሩ ገልጿል::
–