ጋዜጠኛ ተስፋዬ ገብረአብና የስደተኛው ማስታወሻ የተሰኘውን መጽሐፍ ያሳትመዋል የተባለው ነፃነት አሳታሚ ድርጅት በመጨረሻ ሊስማሙ ባለመቻላቸው ተስፋዬ ገብረአብ መጽሐፉን በነፃ ለሕዝብ እንደሚያስነብበው በፌስቡክ ገጹ በገለጸው መሰረት መጽሐፉ በPDF ተሰራጭቷል። መጽሐፉን ለማንበብ ለምትፈልጉ ይህን ይጫኑ።
ጋዜጠኛ ተስፋዬ ገብረአብና የስደተኛው ማስታወሻ የተሰኘውን መጽሐፍ ያሳትመዋል የተባለው ነፃነት አሳታሚ ድርጅት በመጨረሻ ሊስማሙ ባለመቻላቸው ተስፋዬ ገብረአብ መጽሐፉን በነፃ ለሕዝብ እንደሚያስነብበው በፌስቡክ ገጹ በገለጸው መሰረት መጽሐፉ በPDF ተሰራጭቷል። መጽሐፉን ለማንበብ ለምትፈልጉ ይህን ይጫኑ።