የድምጽ ቃለምልልስ የሚኒሶታውን የአባይ ቦንድ ሽያጭ ካከሸፉት አክቲቪስቶች ጋር (Audio)

August 25, 2013

(ዘ-ሐበሻ) በሚኒሶታ የአባይ ቦንድን ለመሸጥ የተጠራው ስብሰባ ሳይጀመር በተነሳ ብጥብጥ ተቋርጦ የቦንድ ሽያጩ ሳይሳካ ቀርቷል። ለአዳራሽና ለአንዳንድ ወጪዎች በሺህዎች የሚቆጠር ዶላር ፈሶበት የተዘጋጀው ይህን ቦንድ ሽያጭ ያስተባበሩትን ወገኖች ዘ-ሐበሻ አግኝታ ለማነጋገር ያደረገችው ጥረት ባይሳካም፤ ካከሸፉት ኢትዮጵያውያን አክቲቪስቶች ጋር ዘ-ሐበሻ ቃል ተመላልሳለች። ግንዛቤ ያስጨብጣችኋልና ተከታተሉት፦

ቃለ ምልልስ ክፍል 1
[jwplayer mediaid=”6706″]

ቃለ ምልልስ ክፍል 2
[jwplayer mediaid=”6700″]

Previous Story

በሚኒሶታ ኢሕአዴግ ለቦንድ የተከራየውን አዳራሽ ፖሊስ ከቦታል

Next Story

በሚኒሶታ የተጠራው የአባይ ቦንድ ሽያጭ ሳይጀመር ተበተነ (አጠቃላይ ዘገባ)

Go toTop