በጎንደር፣ በባህርዳር ፤ በደብረ ማርቆስ እና ተጋድሎው እየተስፋፋባቸው ባሉ አካበቢዎች ያሉ ነጋዴዎች ግብር አንከፍል አሉ

September 6, 2016

(የባህር ዳር ከተማ File Photo)
ከሙሉቀን ተስፋው

የመንግስት ባለስልጣናት የተጨማሪ እሴት ታክስ ለገቢዎች እና ጉምሩክ ባለስልጣን በየወሩ የገቢ ግብር ሪፖርት ማቅረብ የሚጠብቅባቸው ቢሆንም እስካሁን ላለፉት ሁለት ወራት የገቢ ግብር ያቀረበ ነጋዴ አልተገኝም፡፡

በአሁኑ ስዓት አገልግሎቶት ሰጭዎች ባቆሙበት ስርዓት የመንግስት ፋይናንስ ላለፉት ሁለት ወራት በጎንደር በዚህ ወር ደግሞ በባህር ዳር ያሉ ነጋዴዎች ከመንግስት አካላት ግብር እንዲከፍሉ ጥያቄ ቢቀርብላቸውም ለወንድሞቻችን ነፍስ መግደያ የጥይት መግዥ አናዋጣም፡፡ አሁን ላለው ስርዓትም እውቅና አንሰጥም ሲሉ ተናግረዋል፡፡

ላላፉት ሁለት ወራት ገቢዎች ምንም ግብር አልሰበሰበም!!

Previous Story

ሰበር ዜና: በሰሜን ጎንደር ከ450 በላይ ወታደሮች ያለው ሁለት ሻምበል ጦር ከነሙሉ ትጥቁ ህዝባዊ ትግሉን ተቀላቀለ

Next Story

ለራስህና ለትምህርትህ ተጠንቀቅ! | ተክሉ አባተ (ዶ/ር)

Go toTop