ቅዱስ ጊዮርጊስ በቱኒዚያው ክለብ 3 ለ 1 ተሸነፈ

August 18, 2013

(ዘ-ሐበሻ) በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ እየተካፈለ የሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ በደጋፊው ፊት በቱኒዚያዊ ክለብ ሲ ኤስ ሰፋክሲን 3ለ1 ተሸነፈ። በውድድሩ በከቱኒዚያና ማሊ ክለቦች ጋር ተድልድሎ በመጫወት ላይ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ ዛሬ ኦገስት 18፣ 2013 በምድቡ መሪ ሲ ኤስ ሰፋክሲን 3ለ1 በመሸነፍ ደጋፊውን አንገቱን አስደፍቷል።

ሲ ኤስ ሰፋክሲን በምድቡ ያደረጋቸውን ሶስት ጨዋታዎች በማሸነፍ 9 ነጥብ እየመራ የሚገኝ ሲሆን ቅዱስ ጊዮርጊስ ስታዲ ማሊን አሸንፎና በኢቶልዲ ሳህልና ሲ ኤስ ሰፋክሲ ተሸንፎ በ3 ነጥብ ይዟል፡፡ በደጋፊው ፊት የቱኒዚያውን ሲ ኤስ ሰፋክሲን የገጠመው ጊዮርጊስ ጨዋታው ከባድ እንደሚሆንበት የስፖርት ተንታኞች ይናገራሉ።

Previous Story

መሲ ባንቺም ኮራን – ከነብዩ ሲራክ

Next Story

የ ዶክቶር ገመቹ ከእውነታው የራቀ የተሳሳተ መረጃ

Latest from Same Tags

የአብርሃ ደስታ የሰሞኑ ምርጥ ዘገባዎች

የህወሓት የኮብልስቶን ፖለቲካ (መቐለ) ======================== የመቐለ ወጣቶች (የዩኒቨርስቲ ምሩቃን) ተደራጅተው በኮብልስቶን ስራ ለመሳተፍ ቢወስኑም የህወሓት መንግስት ሊያስሰራቸው እንዳልቻለ ገለፁ። ወጣቶቹ በኮብልስቶን ስራ ተሰማርተው ስራ

ሁሉም ይናገር ሁሉም ይደመጥ!!

ከአንተነህ መርዕድ እምሩ በድሮ አጠራሩ ሻንቅላ በአሁኑ የጉሙዝ ብሄረሰብ የተማርሁት ትልቅ ነገር አለ። “በትልቆች ጉዳይ ምን ጥልቅ አደረገህ” እየተባልሁ በሚያሸማቅቅ ባህል አድጌ በጉሙዝ ህብረተሰብ
Go toTop

Don't Miss