(ሰበር ዜና) የኢትዮጵያ ወታደራዊ አውሮፕላን ተከሰከሰ

August 9, 2013

(ዘ-ሐበሻ) በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃድሾ በማረፍ ላይ የነበረ አንድ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አውሮፕላን ዛሬ ማለዳ ላይ  መከስከሱን ከአዲስ አበባ የመጡ ዜናዎች አረጋገጡ። የኢትዮጵያ መንግስትም ይህንን ዜና ያረጋገጠ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 4 መድረሱንም አስታወቋል።

የወታደራዊ እቃ ማጓጓዣ አውሮፕላኑ አደጋ የደረሰበትለማረፍ በሚሞክርበት ወቅት እንደሆነ ዓለማቀፉ የሚዲያ ተቋም ሮይተርስ ሲዘግብ በአውሮፕላኑ ውስጥ ተጭነው ከበነበሩ 5 ሰዎች ውስጥ 4ቱ ሕወታቸው ማለፉም ተዘግቧል።

(ተጨማሪ መረጃ እንደደረሰን እንመለሳለን)

Previous Story

Sport: ቲኪ ገላና የኦሊምፒክ ድሏን በሩሲያ ለመድገም ተቃርባለች

Next Story

ስንቅና ውሸታም እያደር ይቀላል! – ፈቃዱ ለሜሣ (ፕሮፌሰር)

Go toTop