”መክበር እንደ ታማኝ በየነ”

February 20, 2013

ጊዜው ሩቅ ቢሆንም ዛሬም ትዝ የሚለኝ ነገር ታማኝን መጀመሪያ ያየሁበት ቀን ነው። አንድ ወዳጄ ብሄራዊ ትያትር የቅዳሜውን የጠዋት ሲኒማ ለማየት ተቃጥረናል። በ1970 መጨረሻ ላይ ብሄራዊ ትያትር በተለይ ቅዳሜ ጠዋት ጥሩ ጥሩ ፊልሞችን ያሳየን ነበር። እዚያ ነበር ታማኝን ለመጀመሪያ ጊዜ ያየሁት። ከብሔራዊ ትያትሩ አንድ ሁለት ደጃፍ አለፍ ብሎ አንድ ካፌ ነበር። እዚያ በዘመኑ አለን የምላቸው አርቲስቶች ሻይ ቡና የማለት ልምድ አላቸው። ከወዳጄ ጋር ቁጭ ብለን የሲኒማ ቤቱን መከፈት በሻይ ቡና አጅበን ስንጠብቅ ድንገት ነበር ሄ ቀጭን ልጅ ብቅ ያለው። ሲያዩት የከተማ አራዳ የሚመስለው ልጅ ድንገት በቁሙ አንድ ስኒ ቡና ጠትቶ ከመውጣቱ በፊት አብሮን የነበረው ወዳጄ ታውቀዋለህ? ያለኝ። ጓደኛዬ የኔን አሉታ መልስ ከሰማ በኋላ አያይዞ ማብራሪያ ሰጠኝ። (ሙሉውን ለማንበብ እባክዎ እዚህ ይጫኑ)

Previous Story

“ጭንጋፍ (ምቱር) ፓትርያርክ” – (በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ)

Next Story

(በጣም አስቂኝ) – የቦሌ ክፍለከተማው ፖሊስ አዛዥ “አይደለም ዲሲ መንግስተሰማያት ብትሆን አመጣሃለሁ”

Latest from Same Tags

የአብርሃ ደስታ የሰሞኑ ምርጥ ዘገባዎች

የህወሓት የኮብልስቶን ፖለቲካ (መቐለ) ======================== የመቐለ ወጣቶች (የዩኒቨርስቲ ምሩቃን) ተደራጅተው በኮብልስቶን ስራ ለመሳተፍ ቢወስኑም የህወሓት መንግስት ሊያስሰራቸው እንዳልቻለ ገለፁ። ወጣቶቹ በኮብልስቶን ስራ ተሰማርተው ስራ

ሁሉም ይናገር ሁሉም ይደመጥ!!

ከአንተነህ መርዕድ እምሩ በድሮ አጠራሩ ሻንቅላ በአሁኑ የጉሙዝ ብሄረሰብ የተማርሁት ትልቅ ነገር አለ። “በትልቆች ጉዳይ ምን ጥልቅ አደረገህ” እየተባልሁ በሚያሸማቅቅ ባህል አድጌ በጉሙዝ ህብረተሰብ
Go toTop

Don't Miss