ኢሳት:-ጋምቤላ ክልል በፌደራል መንግስት ቁጥጥር ስር ወደቀች።

January 29, 2016

ጋምቤላ ክልል በፌደራል መንግስት ቁጥጥር ስር ወደቀች። የጋምቤላ ወህኒ ቤት ጥቃት ተፈጸመበት። በርካታ ሰዎች ተገደሉ። የክልሉ የጸጥታ ቁጥጥር በፌደራል መንግስቱ እየተመራ ነው።

Previous Story

የአጋዚ ሰራዊት ኢትዮጵያውያኑን በሱሉልታ ሲያሰቃይ የሚያሳይ እጅግ አሰቃቂና አስነዋሪ ቪድዮ

Next Story

ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት:- ፀረ-ወያኔ አቋም ለአላቸው የኢትዮጵያውያን የፖለቲካ፣ የሲቪክ እና የሙያ ማኅበራት በሙሉ – መነሻ የመግባቢያ ኃሣብ ስለማቅረብ

Go toTop