ብርጋዴር ጀነራል ተፈራ ንጉሴ – የአማራ ፋኖን የተቀላቀሉ ሁለተኛው ጀነራል ሆነዋል

July 5, 2024
ሰበር ዜና!
በርካታ ኮሎኔሎች ወደ ፋኖ የገቡ ሲሆን በቅርቡ ብ/ጀነራል ተፈራ ማሞ ፋኖን ተቀላቅለዋል።
ሌሎች በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር የሚገኙ የአማራ ጀነራሎች፣ የወታደራዊ ባለማዕረግ መሪዎች ትግሉን እንደሚቀላቀሉ ይጠበቃል።
አያሌ የአማራ ተወላጅ የዩኒቨርስቲ ምሑራን፣ ሐኪሞች፣ መሃንዲሶች፣ ወጣቶች ከአማራ አርሶአደር ጎን ተሰልፈው የሕልውና ትግሉን እያደረጉ ይገኛሉ።
ምክንያቱም ትግሉ ማዕረግ ፣ እድሜ ፣ ሙያ፣ ፆታ፣ ኃይማኖት ፣ የቦታ ርቀት የማይወስነው አማራን የመታደግ የሕልውና ትግል ነው

Addisu Derebe

https://youtu.be/ISPM1cpTXQU?si=2kRzM_TY7hEaqW3U

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ በጥይት ተመቶ ተገደሉ | “ሊከዱን ቀን እየጠበቁ ነው” ጄ/ል አበባው |“ስራችን አስከሬን ማንሳት ብቻ ሆኗል” | በመጨረሻ ከፋኖዎች ጋር እንጨባበጣለን፣ ”ሁሉም እስረኞች ሊፈቱ ነው፣ ሁለት መኪና ተማሪ ታገተ፣ አስቸጋሪ የተባለው ሽፍታ ተገደለ

Next Story

“ልጆቼ ተከተሉኝ” – ጄ/ሉ ለመላው አማራ ጥሪ አቀረቡ | አሜሪካ ስለ ፋኖ በዝግ መከረች | የጠቅላዩ ንግግር መዘዝ አመጣ….|

Go toTop