ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ታሰረ። May 2, 2022 ዜና Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email በትናንትናው ዕለት 4 ስዓት አካባቢ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ከመኖሪያ ቤቱ ከ ሃያት አካባቢ በፀጥታ ሃይሎች መወሰዱን ጠበቃው አዲሱ አልጋው ለየኔታ ሚዲያ ገልፀዋል እስካሁን ለምን እንደታሰረ እና በየትኛው ፖሊስ ጣቢያ እንደታሰረ ማወቅ እንዳልቻሉ ጠበቃው አክለው ገልፀዋል ምንጭ @Addis_News Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Previous Story አዲስ የተሾሙት አምባሳደር ስለሺ በቀለ ዋሽንግተን ዲሲ ገቡ Next Story የእኔ ወሎ፣ የእኔ ኢትዮጵያ እንዲህ ትመስላለች! – አገሬ አዲስ