የፈተና ሥርቆት ዋነኛ ችግር መሆኑን ፕሮፌሰር ብርሃኑ ለእንደራሴዎቹ ገለፁ

April 7, 2022

ውዝግብ ባስነሳው ያለፈው ዓመት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ፈተና ውጤቶች ጉዳይ ላይ መግባባት ላይ መደረሱን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዛሬ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቀዋል።
በሌላ በኩል ግን ከሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ጋር አለመነጋገሩን ቅሬታና ሥጋታቸውን በይፋ ካሳወቁት መካከል የሚገኘው የሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም አመልክቷል።
አሁንም ጥያቄዎች እንዳሉ ዋና እምባ ጠባቂው ዶ/ር እንዳለ ኃይሌ ተናግረዋል። የፈተና ሥርቆት ዋነኛ ችግር መሆኑን ፕሮፌሰር ብርሃኑ ለእንደራሴዎቹ ገልፀዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

ግልጽ ደብዳቤ ለክቡር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሞ ክልል ፕሬዚዳንት – ፓስተር ዲጎኔ ሞረቴው ከሚድ ዌስት አሜሪካ

Next Story

መንግሥት አምነስቲና ሂውማን ራይት ዎች እውነቱን ማወቅ ከፈለጉ በጥልቁ እንዲመረምሩ መከረ

Go toTop