ኢትዮጵያ ውስጥ በሱማሌ ክልል ከፍተኛ የሆነ ድርቅ ተከስቶ ሰዎችን እና እንስሳትን እንደ ቅጠል እያረገፈ

January 21, 2022

ኢትዮጵያ ውስጥ በሱማሌ ክልል ከፍተኛ የሆነ ድርቅ ተከስቶ ሰዎችን እና እንስሳትን እንደ ቅጠል እያረገፈ ይገኛል። የክልሉ አስተዳደር ይህንን ግዙፍ  የተፈጥሮ ችግር ለህዝብ በቅርቡ ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ድርቅ በጣም የከፈ ደረጃ ላይ በመድረሱ በሰው እና በእንስሳት  ላይ ብዙ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል። ታዲያ ህዝባችን የእኛን  አስችኳይ እርድታ ይፈልጋል። እባካችሁ  ተረባርበን ሂዎትን እናድን፣ እባካችሁ  ያላችሁን ለግሱ ። ለሌሎችም ወገኖች ይህንን ጥሪ በማስተላለፍ የበኩልዎን አስተዋጾ ያድርጉ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

ትንሽም ብትሆን እውነትን ሳትቀላቅል ዋሽ ….. የሚያዉቁህ ባያምኑህም…… ነገር ግን ዋሽ ….

Next Story

የግጭት ጡረተኞች በሙሉዓለም ገ መድህን ከፍትህ መጽሄት የተወሰደ

Go toTop