ኢሳት ሰበር ዜና በሰሜን ጎንደር ሁለት ሻምበል ጦር ከነሙሉ ትጥቁ ህዝባዊ ትግሉን ተቀላቀለ። ለኢሳት በደረሰ መረጃ ለጊዜው ቦታው ያልተጠቀሰው የሰራዊቱ ሁለት ሻምበል ጦር ዛሬ የህዝቡን ትግል ለመቀላቀል በመወሰን ስርዓቱን ለመታገል ተዘጋጅቷል። 450 ወታደሮች የሚገኙበት ጦር ለመከላከያ ሰራዊቱም ጥሪ አደርጓል።
ኢሳት ሰበር ዜና በሰሜን ጎንደር ሁለት ሻምበል ጦር ከነሙሉ ትጥቁ ህዝባዊ ትግሉን ተቀላቀለ። ለኢሳት በደረሰ መረጃ ለጊዜው ቦታው ያልተጠቀሰው የሰራዊቱ ሁለት ሻምበል ጦር ዛሬ የህዝቡን ትግል ለመቀላቀል በመወሰን ስርዓቱን ለመታገል ተዘጋጅቷል። 450 ወታደሮች የሚገኙበት ጦር ለመከላከያ ሰራዊቱም ጥሪ አደርጓል።