የአቶ መለስ ዜናዊ ዉርስና ቅርስ

August 31, 2015

ከግንቦት 1983 ዓ.ም. አንስቶ ለቀጣይ 21 ዓመታት ኢትዮጵያን የመሩት የቀድሞዉ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሦስተኛ የሙት ዓመት ታስቧል። የሙት ዓመታቸዉን ለመዘከርም የተለያዩ ዝግጅቶች መከናወናቸዉ ተሰምቷል።

የሀገር ዉስጥ መገናኛ ብዙሃን እንደሚሉት የቀየሷቸዉ በተለይም የልማት እና የምጣኔ ሃብት መርሆዎችን ስልጣን ላይ የሚገኘዉ መንግሥት ትኩረት ሰጥቶ ተግባራዊ ለማድረግ እየሠራ ነዉ። ባለስልጣናቱም የእሳቸዉን ዉርስ እና ቅርስ ለማስቀጠል ቃል ሲገቡ ይደመጣል። ለመሆኑ አቶ መለስ በምን ይታወሳሉ? ዉርሳቸዉስ? ዝርዝሩን ከድምጽ ዘገባዉ ያድምጡ።

ሸዋዬ ለገሠ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

[jwplayer mediaid=”46290″]

Source -Deutsche Welle

Previous Story

Hiber Radio: ኢትዮጵያ በመጭው አምስት ዓመት ሳተላይት ወደ ህዋ አመጥቃለሁ ማለቷ፣ አቶ በቀለ ገርባ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ ምን እንደሚጠብቃቸው እንደማያውቁ መግለጻቸውና ሌሎችም ዜናዎች

Next Story

የመሐል ሀገር ሰው መልዕክት ለትግራይ ሰው! (በፍቃዱ ኃይሉ)

Go toTop