ገብረኪዳን ደስታ በትግርኛ “አጼ ምኒልክን ለሸዋ እንጂ ለኢትዮጵያ አልቆሙም ነበር” በሚል በጻፉት መጽሐፍ ላይ የሕዝብ አስተያየት ይፈለጋል

June 14, 2013

መምህር ገብረኪዳን ደስታ በትግርኛ በጻፉት ባለ533 ገጽ መጽሐፍ የአጼ ዮሐንስን ታሪክ ከፍ አድርገው፤ የአጼ ምኒልክን ታሪክ በሚያንኳስ መልኩ ማቅረባቸውን በርከት ያሉ ታዛቢዎች እየተቃወሙ መሆኑን ለዘ-ሐበሻ እየገለጹ ነው። መምህሩ በቪኦኤ ላይ ቀርበው በድፍረት ወይም እኔ የማውቀውን ታሪክ ነው የምጽፈው በሚል “ምኒልክ የሸዋ እንጂ የኢትዮጵያ አመለካከት አልነበራቸውም” እንዲሁም ‘ምኒልክ ሰሜኑን የኢትዮጵያ ክፍል ሃገሩ አድርጎ አይመለከትም ነበር’ ሲሉ መናገራቸው አነጋጋሪ ሆኗል። ይህን ተከትሎ ሃገር ወዳዱ ዶ/ር ሹመት ሲሳይ ምላሽ ሰጥተዋቸዋል። የዘ-ሐበሻ አንባቢዎች በቪኦኤ ላይ የቀረበውን የመምህር ገብረኪዳን ደስታን አስተያየት እና የዶ/ር ሹመት ሲሳይን ምላሽ አድምጠው አስተያየት እንዲሰጡ ተጋብዘዋል። ቃለ ምልልሱ እንደሚከተለው ተሰተናግዷል።

Previous Story

ይድረስ ለአባይ ባለበት…

Next Story

አቶ አብርሃም ያዬህ የምላስዎትን አፈሙዝ በአቶ ገ/መድኅን አርአያ ላይ አያዙሩ!

Go toTop