የሚኒሶታው መድሃኔዓለም ሁለቱ ሲኖዶሶች እስከሚታረቁ በገልተኛነቱ ሊቆይ ይገባል

በሁለት መንታ መንገድ ላይ የሚገኘው የሚኒሶታው ደብረሰላም መድሃኔዓለም ቤ/ክ(ከአዘጋጁ፡ በሚኒሶታው ደብረሰላም መድሃኔዓለም ቤ/ክ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ የተለያዩ አስተያየቶችን ስናቀርብ ቆይተናል። በደብረሰላም ቤ/ክ ጉዳይ በሚኒሶታ የሚኖሩ ተቆርቋሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ምዕምናን የሚያደርሱን ጽሁፍ አሁንም እንድቀጠለ ነው። በኢሜይል፣ ፕሪንት ተደርገው በሚበተኑ ወረቅቶች፣ በራድዮ፣ በቴሌኮንፍረንስ የሚደረጉ ውይይቶችም እንደቀጠሉ ነው። አሁንም ድምጻችሁ እንዲሰማ የምትፈልጉ ከየትኛውም ወገን የቆማችሁ ካላችሁ ዘ-ሐበሻ የሚደርሳትን የሕዝብ አስተያየት ከማድረስ ወደኋላ እንደማትል በድጋሚ ለማስታወስ እንወዳለን። ለዛሬው ደግሞ ደረሰ ገብረጊዮርጊስ የተባሉ አማኝ በፓወር ፖይንት ሰርተው ያደረሱንን አስተያየት ወደ PDF በመገልበጥ ለአንባቢ በሚስማማ መልኩ አስተናግደናል። )

ከደረሰ ገብረጊዮርጊስ (ሚኒሶታ)
[gview file=”https://zehabesha.info/wp-content/uploads/2013/05/hateetee-1.pdf”]

Previous Story

የበረከትና አላሙዲ ልሳን (ከኢየሩሳሌም አረአያ)

Next Story

የዘንድሮውን የአውሮፓ እግርኳስን በዝውውር ሊያደምቁ የሚችሉ 9 ተጫዋቾች

Go toTop