ኢትዮጵያዊነትን ከቴዲ አፍሮ ጋር በኒውዮርክ እናክብር – መግቢያ ነፃ (ከዲሲ አውቶቡስ ተዘጋጅቷል)

July 3, 2014

ቴዲ አፍሮ በአሜሪካ የነፃነት በዓል ላይ ከሚዘፍኑ አፍሪካውያን ድምጻዊያን መካከል አንዱ መሆኑ ይታወሳል። ይህ ለሃገራችን ትልቅ ክብር ሲሆን ኮንሰርቱ ቅዳሜ ከሁለት ሰዓት ጀምሮ ይደረጋል። መግቢያው በነፃ ሲሆን ከዲሲ አውቶቡስ ይዘው መሄድ ለሚፈልጉ ተዘጋጅቷል። በበርካታ ሕዝብ ጥያቄ መሠረት ሙሉ መረጃው ይኸው፡-

Summer Stage: Central Park NY, NY
Saturday July 5th

Door Open at 2:00 PM

Free cover charge

ኢትዮጵያዊነትን ከቴዲ አፍሮ ጋ በኒው ዮርክ እናክብር – መግቢያ ነፃ ነው

Transportation from DC area: Call 201-203-3442

Previous Story

የመኢአድ/አንድነት የውህደት አመቻች ኮሚቴ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ

Next Story

አሳዛኝ ዜና! (አብርሃ ደስታ)

Go toTop