ድምጻችንን ሰጥተን ውሳኔውን ለመቀበል ዠግጁ ነን?

የሚኒሶታ ደብረሰላም መድሐኒአለም ቤተክርስቲያን አንድ ምራፍ ጨርሶ ወደ ሁለተኛው ሊዞር በ ጣት በሚቆጠሩ ቀኖቶችብቻ ነው የቀረው። አንደኛው ምን ምን አስመዝግቦ አለፈ ቀጣዩስ ምን ምን ይዞ ይመጣል ብሎ ማሰላሰል ካለፈው እንድንማር ለወደፊቱ እንድንሰናዳ የጠቅማል። ታዲያ ባለፉት ሁለት አመታት በየምክንያቱ ሁለትና ከሁለት በላይ ሆነን  በተገናኘንበት ስፍራዎች ሁሉ ከምንወያይባቸው አርስቶች አነዱና ዋንኛው የቤተክርስቲየናችን ጉዳይ ነበር ።-–[ሙሉውንለማንበብእዚህይጫኑ]

Previous Story

ልክ የዛሬ 17 ዓመት ሚያዝያ 30 ቀን 1989 ዓ.ም አቶ አሰፋ ማሩ ወደ ቤቱ ሊገባ ሲል በወያኔ ተረሽኖ ሕይወቱ አለፈ

እስክንድር ነጋ
Next Story

“የኢትዮጵያ የብሔሮች ጥያቄና መፍትሔዉ” እስክንድር ነጋ(ከቃሊቲ እስር ቤት)

Go toTop