Español

The title is "Le Bon Usage".

የሕወሓት ዋነኛ ስኬት! – ዳግማዊ ጉዱ ካሣ

ስኬት ከተባለ የሕወሓት ትልቁ ስኬት ትግራይንና ትግሬዎችን ከኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት መነጠል ወይም ማቆራረጥ ነው፡፡ ለዚህም ሥራው የኢትዮጵያ አምላክ አሣምሮ እየከፈለው ነው፤  ገና ወደፊትም አወራርዶ የማይጨርሰው የታሪክና የደም ዕዳ እየጠበቀው እንደሆነ ከግምት ባለፈ እርግጠኝነት መናገር ይቻላል፡፡ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ ምድር እየሆነ ያለው አሳዛኝ ክስተት ሁሉ ለዚህ ግምት ዓይተኛ ምሥክር ነው፡፡ የዘሩትን ማጨድ ከአዳምና ሔዋን ጀምሮ የነበረና ያለ ነውና ይህን መሰሉ ሣቅና ልቅሶ ውርርስ እንግዳ አይደለም፡፡

አንድ ሕዝብ ከፋብሪካ እንደተመረተ ዕቃ – ፕሮ. መስፍን እንዳሉት – ማሰብና ማሰላሰል እንደማይችል ሁሉ በአንድ ጠባብ ቡድን ተወናብዶ ሀገርን ያህል ታላቅ ቅርስ ማጣት ከዕብደት የማይተናነስ አሳዛኝ ክስተት ነው፡፡ ጎጠኝነትና ሃይማኖት ሞኝነትን መሠረት እንደሚያደርጉ ከተጋሩ ይበልጥ መረዳት ይቻላል፡፡ መጽሐፉም ይናገረዋል፡፡ ዘረኝት ያሳውራል፤ ሃይማኖትም ካልተጠነቀቁበት/ለት እንደዚሁ ያሳውራል፤ ያሰክራል፤ ያሳብዳልም፡፡ ከሰሞነኛ ሀገራዊ ኹነቶች የምንረዳውም ይህንን ነው፡፡ አእምሯችን ሞቶ የተቀበረ እስኪመስል ድረስ ሁላችንም በየፊናችን ጠፍተናል፤ መንገድ ስተናል፡፡ ይህ በየፊታችን ተሸክመነው የምንዞረው ሆድ የሚባል ነገር ያላመጣብን የችግር ዓይነት የለም፡፡ እንኳንስ ከበስተኋላችን አልሆነ – ማንም አይተርፍም ነበር እስካሁን፡፡ ጎደል ባለ ቁጥር እየገፈተረ ገደል ነበር የሚከተን፡፡ የብርሃኑ ዘሪሁን ልቦለድ መጽሐፍም ይህን መስክሯል፡፡

ዛሬ በቲክቶክ ካየሁት ሰሞነኛ የተጋሩ ሰልፍ የተገነዘብኩት ከፍ ሲል የገለጽኩትን ነው፡፡ በሰልፉ የወያኔ ጥፍጥፍ የአልባንያ ይሁን የቻይና ኩርጅ ሰንደቅ ዓላማ ነው፡፡ አንድም ሰው የቀድሞዋን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማም ሆነ ባላምባሻውን ወያኔ ሠራሽ የሰይጣን መታሰቢያ ባንዴራ አልያዘም፡፡ ለነገሩ መያዝ የሚሻ ቢኖርም በደቦ/በመንጋ መደብደብን ስለሚያስከትል ሊይዝ የሚደፍር አይኖርም፡፡ የምትገርም ትግራይ ተፈጥራለች፤ ኢትዮጵያም ገና ያልሞተችው አማሮችና ደቡቦች አካባቢ ነው፡፡ ይገርማ ወገኖቼ፡፡ በኔ ዕድሜ እንደዚህች ያለች ኢትዮጵያ ተፈጥራ አያለሁ ብዬ እንኳን በእውን በህልምም አላሰብኩም – በህልም ከታሰበ፡፡ አቢይን የመሰለ ሀገር-ጠል፤ ባዲራ-ጠል፣ ታሪክ-ጠል፣ ደም መጣጭና ዘረኛ መሪም ይመጣል ብሎ ማሰብ አይቻልም፡፡ እኔ እማውቀው “ከእንጨት መርጦ ለታቦት፤ ከሰው መርጦ ለሹት” የሚል ብሂል ነበር፡፡ የአሁኑ ሁሉም ነገር የዚህ ብሂል ተገላቢጦሽ ነው፡፡ ለማንኛውም የዚህ ሰውዬ ሥነ ተፈጥሮ ከምን እንደተሠራ ማትም ቋሚና ወራጁ፣ ምሰሶና ወጋግራው፣ ጣሪያና ግድግዳው ከምን ከምን ንጥረ ነገር እንደተበጀ ቢቻል በሕይወት እያለ ያ ባይቻል ሞቶም ቢሆን እንዲመረመርና እንዲታወቅ ማሳሰብ እፈልጋለሁ – በዚህ አጋጣሚ፡፡ ይህን ሰውበላ ሰው መሣይ ግለሰብ ማወቁ የወደፊት ታሪካችንን ለማረም ይጠቅመናልና ያልኩትን አስቡበት፡፡ በአሳቻና በአሳባሪ መንገድ ተሹለኩልኮ ቤተ መንግሥት በመግባት ለዳግመኛ ውድመት የሚዳርገን እንጭጭ ዜጋ እንዳይኖር የወደፊቱ ትውልድ በተለይ ከዚህ አስቀያሚ ታሪካችን ብዙ ሊማር ይገባዋል፡፡ ቁጭ ብለው የሰቀሉት ቆሞ ማውረድ እስኪያቅተን ድረስ መቸገር አይኖርብንም ለወደፊቱ፡፡ ግዴለሽነትና ምን ቸገረኝ ባይነት ደግሞ እያጠፉን ነው፡፡

ወደሰሜኑ ስመለስ ወያኔው ጌታቸው ረዳ ከጠበቅሁት እጅግ በወረደ ሁኔታ አንዱና ምናልባትም የመጨረሻው  ደደብ ሰው ነው፡፡ አቢይን እንደማያውቀው አሁን ደርሶ ትግራይን ለማዳን ከጎኑ እንዲቆምለት ይማጸናል– አቢይ ጦም አያውቅም እንጂ ዳሩ “ማንን ብሎ ኩዳዴን ፆመ”ና ነው ጌቾ የርሱን እገዛ መጠየቁ? በአቢይ አገላለጽ ጅላንፎ ማለት እሱ ነው፡፡ አቢይ ትግሬንና አማራን እርስ በርስ ከውስጥም ከውጭም ማለትም ትግሬን ከትግሬ፣ አማራን ከአማራና ትግሬን ከአማራ አባልቶ ሥልጣኑን ለማጽናትና አክራሪ ኦሮሞዎች የሚቃዡባትን የኦሮምያ ኢምፓየር ለመመሥረት እንደሚፈልግ እየታወቀ የጌታቸው ተማጽኖ ድድብናን አጉልቶ ከማሣየት የዘለለ ፋይዳ የለውም፡፡ በዚያ ላይ ከአቢይ ምንም ዓይነት አወንታዊ ነገር እንደማይጠበቅና ነገረ ሥራው ሁሉ ማለትም ተፈጥሮው እንዳለ በአፍራሽ ኃይል (Negative Energy) እንደተሞላ የማያውቅ የዓለማችን ዜጋ ቢኖር እርሱ ሞኝ ነው ወይም የለዬለት አስመሣይና አድርባይ ነው፡፡ አቢይ ማለት በተንኮል ክፋቱ ሣጥናኤል አብዝቶ የሚቀናበት ልዩ ብዔል ዘቡል ነው፡፡ በሥልጣኑ የመጡበት ከመሰለው በተለይ ልጆቹንም አይምርም እንኳንስ ሚስቶቹን፡፡ ይህን ሰው  አለማወቅ ብዙ ዋጋ እንደሚያስከፍል ለመረዳት የመጣበትን መንገድ (track record) ማየት ብቻ በቂ ነው – የገደላቸውና ያስገደላቸው ንጹሓን ዜጎች በስንትና ስንት truck ተጭነው ወደመቃብራቸው እንደተጓዙ ለማወቅም ጭምር፡፡ ስለዚህ ጌችዬ  ያኔ በጦርነቱ ማብቂያ ገደማ ትግራይ ውስጥ አንድ አሮጌ ታዛ ሥር ተቀምጦ  አቢይን በደምብ እንደሚያውቀው የተናገረውን ረስቶ እስከዚህ መዝቀጡ የሰዎችን ድርጊት እንጅ ንግግራቸውን እንዳናምን ለብዙኛ ጊዜ ያስታውሰናል፡፡

ወይ ኢትዮጵያ! አሁንስ መጨረሻዋ ናፈቀኝ፡፡ አብሮ በሠላምና በፍቅር መኖር ሲቻል በዘረኝነት መርዝ ተለክፎ በጥላቻ የገማ ጭቃ ተለውሶ እንዲህ መጠፋፋት ማንን እንደሚጠቅም ይህን የጨለማ ዘመን የሚሻገር ዕድለኛ ዜጋ የሚመሰክረው ይሆናል፡፡ መልካም መጋቢት 4/2017፡፡ መጋቢት … መጋቢት …. ለካንስ ይህ ወር አቢይን ያመጣብን መጥፎ ወር ነው፡፡

 

3 Comments

  1. Oh! I revisited my piece after I sent it to zehabesha.com but when I checked the site the one I sent a bit earlier was posted. So instead of bothering my brothers at zehabesha.com, I preferred to put it here under the comment section. Just few corrections and adjustments.

    የሕወሓት ዋነኛ ስኬት!
    ዳግማዊ ጉዱ ካሣ

    ስኬት ከተባለ የሕወሓት ትልቁ ስኬት ትግራይንና ትግሬዎችን ከኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት መነጠል ወይም ማቆራረጥ ነው፡፡ ለዚህም ሥራው የኢትዮጵያ አምላክ አሣምሮ እየከፈለው ነው፤ ገና ወደፊትም አወራርዶ የማይጨርሰው የታሪክና የደም ዕዳ እየጠበቀው እንደሆነ ከግምት ባለፈ እርግጠኝነት መናገር ይቻላል፡፡ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ ምድር እየሆነ ያለው አሳዛኝ ክስተት ሁሉ ለዚህ ግምት ዓይተኛ ምሥክር ነው፡፡ የዘሩትን ማጨድ ከአዳምና ሔዋን ጀምሮ የነበረና ያለ ነውና ይህን መሰሉ ሣቅና ልቅሶ ውርርስ እንግዳ አይደለም፡፡
    አንድ ሕዝብ ከፋብሪካ እንደተመረተ ዕቃ – ፕሮ. መስፍን እንዳሉት – ማሰብና ማሰላሰል እንደማይችል ሁሉ በአንድ ጠባብ ቡድን ተወናብዶ ሀገርን ያህል ታላቅ ቅርስ ማጣት ከዕብደት የማይተናነስ አሳዛኝ ክስተት ነው፡፡ ጎጠኝነትና ሃይማኖት ሞኝነትን መሠረት እንደሚያደርጉ ከተጋሩ ይበልጥ መረዳት ይቻላል፡፡ መጽሐፉም ይናገረዋል፡፡ ዘረኝት ያሳውራል፤ ሃይማኖትም ካልተጠነቀቁበት/ለት እንደዚሁ ያሳውራል፤ ያሰክራል፤ ያሳብዳልም፡፡ ከሰሞነኛ ሀገራዊ ኹነቶች የምንረዳውም ይህንን ነው፡፡ አእምሯችን ሞቶ የተቀበረ እስኪመስል ድረስ ሁላችንም በየፊናችን ጠፍተናል፤ መንገድ ስተናል፡፡ ይህ በየፊታችን ተሸክመነው የምንዞረው ሆድ የሚባል ነገር ያላመጣብን የችግር ዓይነት የለም፡፡ እንኳንስ ከበስተኋላችን አልሆነ – ማንም አይተርፍም ነበር እስካሁን፡፡ ጎደል ባለ ቁጥር እየገፈተረ ገደል ነበር የሚከተን፡፡ የብርሃኑ ዘሪሁን ልቦለድ መጽሐፍም ይህን መስክሯል፡፡
    ዛሬ በቲክቶክ ካየሁት ሰሞነኛ የተጋሩ ሰልፍ የተገነዘብኩት ከፍ ሲል የገለጽኩትን ነው፡፡ በሰልፉ የወያኔ ጥፍጥፍ የአልባንያ ይሁን የቻይና ኩርጅ ሰንደቅ ዓላማ ነው፡፡ አንድም ሰው የቀድሞዋን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማም ሆነ ባላምባሻውን ወያኔ ሠራሽ የሰይጣን መታሰቢያ ባንዴራ አልያዘም፡፡ ለነገሩ መያዝ የሚሻ ቢኖርም በደቦ/በመንጋ መደብደብን ስለሚያስከትል ሊይዝ የሚደፍር አይኖርም፡፡ የምትገርም ትግራይ ተፈጥራለች፤ ኢትዮጵያም ገና ያልሞተችው አማሮችና ደቡቦች አካባቢ ነው፡፡ ይገርማ ወገኖቼ፡፡ በኔ ዕድሜ እንደዚህች ያለች ኢትዮጵያ ተፈጥራ አያለሁ ብዬ እንኳን በእውን በህልምም አላሰብኩም – በህልም ከታሰበ፡፡ አቢይን የመሰለ ሀገር-ጠል፤ ባዲራ-ጠል፣ ታሪክ-ጠል፣ ደም መጣጭና ዘረኛ መሪም ይመጣል ብሎ ማሰብ አይቻልም፡፡ እኔ እማውቀው “ከእንጨት መርጦ ለታቦት፤ ከሰው መርጦ ለሹት” የሚል ብሂል ነበር፡፡ የአሁኑ ሁሉም ነገር የዚህ ብሂል ተገላቢጦሽ ነው፡፡ ለማንኛውም የዚህ ሰውዬ ሥነ ተፈጥሮ ከምን እንደተሠራ ማትም ቋሚና ወራጁ፣ ምሰሶና ወጋግራው፣ ጣሪያና ግድግዳው ከምን ከምን ንጥረ ነገር እንደተበጀ ቢቻል በሕይወት እያለ ያ ባይቻል ሞቶም ቢሆን እንዲመረመርና እንዲታወቅ ማሳሰብ እፈልጋለሁ – በዚህ አጋጣሚ፡፡ ይህን ሰውበላ ሰው መሣይ ግለሰብ ማወቁ የወደፊት ታሪካችንን ለማረም ይጠቅመናልና ያልኩትን አስቡበት፡፡ በአሳቻና በአሳባሪ መንገድ ተሹለኩልኮ ቤተ መንግሥት በመግባት ለዳግመኛ ውድመት የሚዳርገን እንጭጭ ዜጋ እንዳይኖር የወደፊቱ ትውልድ በተለይ ከዚህ አስቀያሚ ታሪካችን ብዙ ሊማር ይገባዋል፡፡ ቁጭ ብለው የሰቀሉት ቆሞ ማውረድ እስኪያቅተን ድረስ መቸገር አይኖርብንም ለወደፊቱ፡፡ ግዴለሽነትና ምን ቸገረኝ ባይነት ደግሞ እያጠፉን ነው፡፡
    ወደሰሜኑ ስመለስ ወያኔው ጌታቸው ረዳ ከጠበቅሁት እጅግ በወረደ ሁኔታ አንዱና ምናልባትም የመጨረሻው ደደብ ሰው ነው፡፡ አቢይን እንደማያውቀው አሁን ደርሶ ትግራይን ለማዳን ከጎኑ እንዲቆምለት ይማጸናል– አቢይ ጦም አያውቅም እንጂ ዳሩ “ማንን ብሎ ኩዳዴን ፆመ”ና ነው ጌቾ የርሱን እገዛ መጠየቁ? በአቢይ አገላለጽ ጅላንፎ ማለት እሱ ነው፡፡ አቢይ ትግሬንና አማራን እርስ በርስ ከውስጥም ከውጭም ማለትም ትግሬን ከትግሬ፣ አማራን ከአማራና ትግሬን ከአማራ አባልቶ ሥልጣኑን ለማጽናትና አክራሪ ኦሮሞዎች የሚቃዡባትን የኦሮምያ ኢምፓየር ለመመሥረት እንደሚፈልግ እየታወቀ የጌታቸው ተማጽኖ ድድብናን አጉልቶ ከማሣየት የዘለለ ፋይዳ የለውም፡፡ በዚያ ላይ ከአቢይ ምንም ዓይነት አወንታዊ ነገር እንደማይጠበቅና ነገረ ሥራው ሁሉ ማለትም ተፈጥሮው እንዳለ በአፍራሽ ኃይል (Negative Energy) እንደተሞላ የማያውቅ የዓለማችን ዜጋ ቢኖር እርሱ ሞኝ ነው ወይም የለዬለት አስመሣይና አድርባይ ነው፡፡ አቢይ ማለት በተንኮል ክፋቱ ሣጥናኤል አብዝቶ የሚቀናበት ልዩ ብዔል ዘቡል ነው፡፡ በሥልጣኑ የመጡበት ከመሰለው በተለይ ልጆቹንም አይምርም እንኳንስ ሚስቶቹን፡፡ ይህን ሰው አለማወቅ ብዙ ዋጋ እንደሚያስከፍል ለመረዳት የመጣበትን መንገድ (track record) ማየት ብቻ በቂ ነው – የገደላቸውና ያስገደላቸው ንጹሓን ዜጎች በስንትና ስንት truck ተጭነው ወደመቃብራቸው እንደተጓዙ ለማወቅም ጭምር፡፡ ስለዚህ ጌችዬ ያኔ በጦርነቱ ማብቂያ ገደማ ትግራይ ውስጥ አንድ አሮጌ ታዛ ሥር ተቀምጦ አቢይን በደምብ እንደሚያውቀው የተናገረውን ረስቶ እስከዚህ መዝቀጡ የሰዎችን ድርጊት እንጅ ንግግራቸውን እንዳናምን ለብዙኛ ጊዜ ያስታውሰናል፡፡
    ወይ ኢትዮጵያ! አሁንስ መጨረሻዋ ናፈቀኝ፡፡ አብሮ በሠላምና በፍቅር መኖር ሲቻል በዘረኝነት መርዝ ተለክፎ በጥላቻ የገማ ጭቃ ተለውሶ እንዲህ መጠፋፋት ማንን እንደሚጠቅም ይህን የጨለማ ዘመን የሚሻገር ዕድለኛ ዜጋ የሚመሰክረው ይሆናል፡፡ መልካም መጋቢት 4/2017፡፡ መጋቢት … መጋቢት …. ለካንስ ይህ ወር አቢይን ያመጣብን መጥፎ ወር ነው፡፡

  2. እነዚህ ሁለት ቡድኖች ከሚጠፋፉ ትግሬን ለሁለት ከፍለው ቢያስተዳድሩስ? ይህ አዲስ ሃሳብ ስለሆነ በውይይት ቢዳብር? ትግሬዎች በዚህ ነገር ትንፍሽ አላሉም ሰብአዊ ቀውስ እንዳይፈጠር ሰብአዊነት ያለን ፍጡራን መጨነቃችን አልቀረም። አቦይ ስብሃትና በረከት ስሞን እድሜ ላሳደጉት ልጅ አብይ አህመድ የተጋጠውን ብር ይዘው ትግሬን አናቁረው ሂደዋል። ዳፋው ትግሬን መልቀቅ ላልቻለ ትግሬ ነው። ያገር ሽማግሌ ሃይ እንዳይል ሽማግሌው ሁሉ እንደ አባ ሰረቀ ድንጋይ የሚያቃብል ሁኗል።

  3. ዘር አልተካም
    ልጆች ሳይወላልድ፣ ጭራሽ ሳያገባ
    ጀግና ጀግናው አልቆ ጉድጓድ እየገባ
    ምድርን ስለሞላት ባንዳ እየተራባ
    ድንበሯን ጣጥሶ መሀል ገብቶ ጠላት
    ዛሬ ዘራፍ ብሎ ማን ይመክትላት
    ይራኮታል እንጂ የባንዳው ዝርያ ትራፊ ሊለቅም
    በገዛ አገሩ ባለቤት መሆንን በፍጹም አያውቅም።
    ዘሩን ለመተካት ፋታ ያልነበረው ጀግና ጀግናው አልቆ
    የት ሊገኝ ነጻነት በባንዳ ዝርያ ምድሩ ተጥለቅልቆ?

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

በትግራይ ክልል ላለው ወቅታዊ ሁኔታ፤ የፌደራል መንግስት “አስፈላጊውን ድጋፍ” እንዲያደርግ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አሳሰበ

Next Story

ትግራይ፤ ወጣት አልባ? ወይስ ሽማግሌ አልባ? (ከአሁንገና ዓለማየሁ)

Zehabesha | Ethiopian Latest News, Top Analysis & Best Articles <h1 style="text-align:center">tHE HABESHA Ethiopian Reliable News Source – Truth Will Win</h1><title> <title><h2 style="text-align:left">Get the Best Scholarly Articles and Analysis on ZeHabesha</h2><title> <title><h3 style="text-align:right">Zehabesha Ethiopian News</h3><title> <title><h4 style="text-align:justify">Ethiopian Lates News</h4><title> <meta name="keywords" content="Ethiopian News, Ethiopia News, Ethiopian News Today, Top Stories, The Habesha, Latest News, Ethiopia, Breaking News, zehabesha, zehabesha Amharic News, The Habesha News, Headlines, borkena. bbc amharic, repoter, mereja, Ethiopian News provider"> <!-- Google Tag Manager --> <script>(function(w,d,s,l,i){w[l]=w[l]||[];w[l].push({'gtm.start': new Date().getTime(),event:'gtm.js'});var f=d.getElementsByTagName(s)[0], j=d.createElement(s),dl=l!='dataLayer'?'&l='+l:'';j.async=true;j.src= 'https://www.googletagmanager.com/gtm.js?id='+i+dl;f.parentNode.insertBefore(j,f); })(window,document,'script','dataLayer','GTM-5WDL6STX');</script> <!-- End Google Tag Manager --> <!-- Google tag (gtag.js) --> <script async src="https://www.googletagmanager.com/gtag/js?id=G-W9E3TWE2TL"></script> <script> window.dataLayer = window.dataLayer || []; function gtag(){dataLayer.push(arguments);} gtag('js', new Date()); gtag('config', 'G-W9E3TWE2TL'); </script> <meta name="msvalidate.01" content="4781C31A916C7AB883D8AF1F4F3BFC49" /> <link rel="icon" href="/path/to/favicon.ico"> <link rel="icon" type="image/png" href="/thehabesha.com/favicon-96x96.png" sizes="96x96" /> <link rel="icon" type="image/svg+xml" href="/thehabesha.com/favicon.svg" /> <link rel="shortcut icon" href="/thehabesha.com/favicon.ico" /> <link rel="apple-touch-icon" sizes="180x180" href="/thehabesha.com/apple-touch-icon.png" /> <link rel="manifest" href="/thehabesha.com/site.webmanifest" /> <meta name="seobility" content="48b995a16caf3ab9d546a000c18b65d3"> <main> <!-- Main content of your page goes here --> </main> <script type="text/javascript" src="//cdn.rlets.com/capture_configs/d2b/aac/e54/1fc4f7ea32cf1e1d818a0f2.js" async="async"></script> <script async src="https://www.googletagmanager.com/gtag/js?id=TAG_ID"></script> <script src="https://www.googleoptimize.com/optimize.js?id=OPT-M8Z33GL"></script> <meta name="google-site-verification" content="Lf_65x5pXGn-W1TA8CsfJi-53aAyIKdfVyM_QkwpvgY" /> <head> <title>Ethiopian Latest News: Top Analysis and the best Articles<title> <script defer data-domain="thehabesha.com/mEUHSv" src="https://api.publytics.net/js/script.manual.min.js"></script> <script> window.publytics = window.publytics || function() { (window.publytics.q = window.publytics.q || []).push(arguments) }; publytics('pageview'); </script> <!-- Google tag (gtag.js) --> <script async src="https://www.googletagmanager.com/gtag/js?id=UA-215686007-9"></script> <script> window.dataLayer = window.dataLayer || []; function gtag(){dataLayer.push(arguments);} gtag('js', new Date()); gtag('config', 'UA-215686007-9'); </script> <script async src="https://pagead2.googlesyndication.com/pagead/js/adsbygoogle.js?client=ca-pub-9091845805741569" crossorigin="anonymous"></script> <script async custom-element="amp-ad" src="https://cdn.ampproject.org/v0/amp-ad-0.1.js"></script> <title>Zehabesha Ethiopian Reliable News Source – Truth Will Win