የ127ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በድምቀት ተከብሯል March 5, 2023 ዜና Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email የካቲት 23 2015 ፤ የ127ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል “ጀግንነት፡ አይበገሬነት እና ጽናት” በሚል መሪ-ቃል ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በድምቀት ተከብሯል። በዝግጅቱ ላይ ልዑል ኤርምያስ ሣሕለ ሥላሴ ፣ ልዕልት ሳባ ከበደ እና በርካታ ኢትዮጵያዊያን፡ ትውልደ ኢትዮጵያውያን፡ የሃይማኖት አባቶች፡ የጎረቤት አገራት እምባሳደሮች እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ተገኝተዋል። Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Previous Story ብን ብሎ የጠፋው የአብን አመራር ከወዴት ተገኘ? Next Story በኢትዮጵያ “የብሄር ፖለቲካ” ምንጩ፤ ያስከተለው ጉዳትና መፍትሄዉ (በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ)