የትግራይ ክልል ተደራዳሪዎች መግለጫ

November 22, 2022

በፌዴራል መንግሥትና በህወሓት መካከል ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ላይ የተካሄደው የሠላም ሥምምነትና ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ የተፈረመውን የአፈፃፀም ስምምነት የትግራይን ሕዝብ ሕልውና መሰረት በማድረግ የተካሄደ መሆኑን በትግራይ በኩል ተደራዳሪ የነበሩ ገለፁ።

በትግራይ ክልል በኩል ተደራዳሪ የነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳኤ በጉዳዩ ላይ ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል።

VOA Amharic

/ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

Previous Story

ካርበን ክሬዲት ለኢትዮጵያ የአየር ንብረት ቀውስ ምላሽ ነው?

Next Story

ሙስናን እንዴት እንከላከል? በስንታየሁግርማ 

Go toTop