በሽምግልና ስም ዘመነ ካሴን ማሰራቸውን ሰምቻለሁ። ይሄ በጣም አሳፋሪ ተግባር ነው። የሽምግልናን ክብር ዝቅ ማድረግ፣ በሽማግሌዎች እምነት እንዳይኖረን፣ ሽማግሌ እንዳይደመጥ የሚያደርግ ነውር ነው የተሰራው። ዘመነን ፍቱት፣ የሽምግልና ክብራችንንም መልሱት።
በእኔ መረጃ መሰረት 12,500 ፋኖ በመላ አማራ ታስሯል። ለአማራ የተቆረቆሩ ጋዜጠኞችም መታሰራቸውን ሰምቻለሁ። በዚህ አሸባሪ ወረራ እየፈፀመብን፣ በዚያ አማራ እየተሳደደ ምንድነው ልፋታችን?
ሁሉንም ፍቷቸው። አርበኛ መሳፍንት ተስፉ