https://youtu.be/P0fhfPezuLc
“የጫካውን ኦነግ ሸኔ ማጥፋት ቀላል ነው። ያስቸገረን የቢሮው ኦነግ ሸኔ ነው። አማራን አንገድልም፣ ንብረቱንም አንዘርፍም በማለታችን 17 የቤተሰብ አባል ተገድሎብኛል። ከሞት የተረፉት አማሮች በሬ በ50 ብር ሸጠው ሄደዋል። ከዚህ ሀጢያት አንሳተፍም ያለ ኦሮሞ ይገደላል።”
ከወለጋ የመጡ አንድ የኦሮሞ አባት ለኢትዮ ኒውስ የተናገሩት
ፈለገ ግዮን