“ስልጣን መጋራት ብቸኛው አማራጭ ነው ብሎ ከሚያስብ አጎብዳጅ ፓርቲ ጋር አባል ሆኜ መቀጠል አልፈልግም” – ክቡር ገና

June 16, 2022
ኢዜማ እንደ አንድ ተቃዋሚ ፓርቲ ለህዝብ የገባውን ቃል እና የተቋቋመበትን ዋነኛ አላማ እና ግብከማሳካት ይልቅ፣ ከገዢው ፓርቲ ጋር በመለጠፍ መስመሩን መሳቱ እጅግ የሚያሳስበኝ ጉዳይ ነው።
በመሆኑም ከዚህ በሗላ ስልጣን መጋራት ብቸኛው አማራጭ ነው ብሎ የሚያስብና ለመታረመም ለመቃናትም ዝግጁ ያልሆነ አጎብዳጅ ፓርቲ ጋር አባል ሆኜ መቀጠል አልፈልግም።
እምነት ጥዬ የገባሁበት ፓርቲ አላማውን ስቶ ወደ ገባበት የቁልቁለት ጉዞ አብሬ ለመግባትና የታሪክ ተወቃሽ ለመሆን ህሌናዬ አይፈቅድልኝም። በመሆኑም ከኢዜማ አባልነቴ በፈቃዴ ለቅቂያለሁ።
(ክቡር ገና – የኢዜማ ከፍተኛ አመራርና ለአዲስ አበባ ከንቲባነት የተወዳደረ ከመልቀቂያ ደብዳቤው ላይ የተወሰደ)

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

“አንተነህ” – ብዙአየሁ ደስታ

Next Story

የጠቅላያችን ንግግር እና የአእምሮ ህመም ምልክቶቾ – የሽዋስ ዘወልድያ ሚካኤል (የስነ አእምሮ ባለሙያ)

Go toTop