እነስብሃት ሲፈቱ እኛም ደንግጠናል ይላል አብይ አህመድ። ኧረ ምን ጉድ ነው!

January 9, 2022
የኢትዮጵያ መንግስት በእስር ላይ የሚገኙ ግለሰቦችን ክስ አቋርጦ እንዲፈቱ ውሳኔ ያሳለፈው “ኢትዮጵያን በጠንካራ አለት ላይ ለማኖር፣ ጠላቶቿን ለመቀነስ እና ጉልበት ለመሰብሰብ” መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። “ጉዳዩን እኛም መጀመሪያ ስንሰማው” አስደንግጦናል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ሆኖም ውሳኔው “ለኢትዮጵያ የሚበጅ፣ ዘላቂ ጥቅም የሚያግዝ፣ በአውደ ውጊያ የተገኘውን ድል በሰላሙ መድረክ እንዲደገም የሚያደርግ” በመሆኑ “እየመረረን የዋጥነው እውነት ነው” ብለዋል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
[በዚህ ዘገባ ላይ ተጨማሪ መረጃዎች ይታከሉበታል]

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

አወዛጋቢው የመንግስት ውሳኔ – ፋሲል የኔዓለም

Next Story

ሁልጊዜ ወገንተኝነታችን ከኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ጋር ይሁን!

Go toTop