ዜና - Page 322

የዕለቱ አብይ ዜናና ሰበር ዜና

አቶ አርከበ ዑቕባይና ወንድሙ አቶ ጌታቸው ዑቕባይ ከነቤተሰቦቻቸው አሜሪካ ገብተዋል

September 7, 2013
አብርሃ ደስታ ከመቀሌ አቶ አርከበ ዑቕባይና ወንድሙ አቶ ጌታቸው ዑቕባይ ከነቤተሰቦቻቸው አሜሪካ ገብተዋል። አቶ ጌታቸው በትእምት (በመስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ በኋም በሴመንት ፋብሪካ) ሓላፊ የነበረና

Sport: ቀነኒሳ በሪዮ ዲ ጄኔሪዮ ኦሊምፒክ በማራቶን ሊወዳደር ነው

September 6, 2013
በመጪው መስከረም 6 ቀን 2006 ዓ.ም ከአገሩ ልጅ ከኃይሌ ገብረሥላሴና ከእንግሊዛዊው ሞሐመድ ፋራህ ጋር ለሚያደርገው የግማሽ ማራቶን ውድድር ዝግጅት በማድረግ ላይ የሚገኘው ቀነኒሳ በቀለ በአውሮፓውያኑ 2016 በብራዚሏ ሪዮ ዲ ጄኔሪዮ

አንድነት ፓርቲና 33ቱ ፓርቲዎች በጋራ መስከረም 5 ቀን 2006 በአ.አ ሰላማዊ ሰልፍ ጠሩ (መግለጫውን ይዘናል)

September 6, 2013
(ዘ-ሐበሻ) እስካሁን የተቃውሞ ሰልፍ ሳያደርግ የቆየው የ33ቱ ፓርቲዎች ትብብር ከአንድነት ፓርቲ ጋር በመሆን በ”ሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት” የ3ወ ር መርሃ-ግብር መጠናቀቂያ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በጋራ

ዶ/ር ሽፈራው ተ/ማርያም በስደተኛው ሲኖዶስና በማህበረ ቅዱሳን ያሉ ምእመናንን የግንቦት 7 ከበሮ መቺ አሏቸው

September 6, 2013
የፌደራል ጉዳዮች ሚ/ር ዶ/ር ሽፈራው ተክለማርያም ከሰሞኑ መንግስት በአዲስ አበባ በጠራው ጽንፈኝነትን እና አክራሪነትን የሚኮንን ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር በስደተኛው ሲኖዶስና በማህበረ ቅዱሳን ውስጥ

የቀድሞው ገራፊው የደህነት ሹም በእስር ቤት እየተገረፈ ነው – (ከኢየሩሳሌም አርአያ)

September 5, 2013
ከአዲስ አበባ ፖሊስ ምንጮች አሁን በደረሰኝ መረጃ የአገር ውስጥ ደህንነት ሃላፊ የነበረው አረመኔው ወ/ስላሴ ወ/ሚካኤል በማእከላዊ ወንጀል ምርመራ መገረፉን አስታውቀዋል። የአዜብና መለስ ቀኝ እጅ

በደቡብ ኮርያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በዛሬው እለት ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ በ ሰውል ኣካሄዱ።

September 5, 2013
ሰልፈኞቹ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የማያባራ የሰብዓዊ መብት ጥሰት በመቃወም በደቡብ ኮርያ ፕሬዚደንት ጽ/ ቤት ፊት ለፊት ፕሬስ ኮንፈረንስ በማድረግ የኮርያ መንግስት በኢትዮጵያ መንግስት ላይ

ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ይቅርታው ተቀባይነት እንዳላገኘ የሚገልጽ ደብዳቤ ከፍትህ ሚኒስቴር ደረሰው

September 4, 2013
በፋኑኤል ክንፉ (ሰንደቅ ጋዜጣ) በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ለፍትህ ሚኒስቴር በይቅርታ እንዲፈታ ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አለማግኘቱን ከፍትህ ሚኒስቴር በደብዳቤ እንደተገለፀላቸው ባለቤቱ አስታወቁ።
1 320 321 322 323 324 381
Go toTop