ነፃ አስተያየቶች አዲሱ የኢህአዴግ አሰላለፍ – ከተመስገን ደሳለኝ (ጋዜጠኛ) September 30, 2013 by ዘ-ሐበሻ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የዘንድሮው የዘ-ሐበሻ አንባቢዎች ምርጥ ጋዜጠኛ አሸናፊ ነው።ኢህአዴግ ከቀድሞ ሊቀ-መንበሩ አቶ መለስ ዜናዊ ህልፈት በኋላ በተከሰተበት ውስጣዊ ልዩነት በተለዋዋጭ የኃይል ሚዛን ሥር Read More
ነፃ አስተያየቶች ሰላማዊ ሰልፉ ቢታገትም ፣ የተሳካ ሕዝባዊ ንቅናቄ ነበር! -ከአንድነት ፓርቲና ከ 33ቱ ፓርቲዎች የተሰጠ መግለጫ September 29, 2013 by ዘ-ሐበሻ አንድነት ፓርቲ ከ33ቱ ፓርቲዎች ስብስብ ጋር በመሆን ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ለማድረግ ያቀዱት ሰላማዊ ሰልፍ በገዢው ፓርቲ (መንግስት) ክልከላ ሠልፉ ሊደረግበት ወደነበረው መስቀል Read More
ነፃ አስተያየቶች በእንቆቅልሽ ኖሮ በእንቆሽልሽ ያረፈው ድምፃዊ ጥላሁን ገሰሰ September 28, 2013 by ዘ-ሐበሻ መልካም ልደት ለሙዚቃው ንጉሥ ጥላሁን ገሰሰ። ከቅድስት አባተ ጥላሁን ገሠሠ በህይወት ዘመኑ ከልጅነት እስከ እውቀት የኢትዮጵያ ህዝብ ልጅ ሆኖ በህዝብ አንቀልባ ላይ ያደገ ነው፡፡ Read More
ነፃ አስተያየቶች የማለዳ ወግ … በሳውዲ አረቢያ የኢትዮጵያውያን ክራሞት – ከነብዩ ሲራክ (ጋዜጠኛ) September 28, 2013 by ዘ-ሐበሻ የማለዳ ወግ … በሳውዲ አረቢያ የኢትዮጵያውያን ክራሞት ከተፈናቃዮች አበሳ እሰከ አሳሳቢው የስደት ፍሬ ልጆቻችን ትምህርት አሰጣጥ ህጸጽ ! አዲሱ አመት ባባተ ማግስት በሳውዲ አረቢያ Read More
ነፃ አስተያየቶች የህወሓትን ፀረ ኢትዮጵያ አካሄድና ዓላማ በመቃወም የሕይወት ማስዋእትነት የከፈሉ አመራር ነበሩ ወይ? ከነበሩስ እነማን ናቸው? – ከገ/መድህን አረአያ September 28, 2013 by ዘ-ሐበሻ ከገብረመድህን አረአያ ከዚህ ቀጥለን የምንመለከተው ትኩረት ያልተሰጠውን ተሸፍኖ የነበረውን እና የህወሓት መሪዎች፣ በሕይወት ያሉትም የሞቱትም፣ ከወያኔ የተባረሩ አመራርም ጉዳዩ ወደ ውጭ እንዳይወጣ ተዳፍኖ እንዲቀር Read More
ነፃ አስተያየቶች·ኪነ ጥበብ መስከረም 17 – የአንጋፋው የሙዚቃ ንጉሥ ጥላሁን ገሰሰ ልደትና ትዝታዎች September 28, 2013 by ዘ-ሐበሻ ተከታዩን ጽሁፍ ዘ-ሀበሻ ከ6 ወር በፊት አውጥታው ነበር። ዛሬ መስከረም 17 የጥላሁን ገሰሰ ልደት ስለሆነ ለመታሰቢያ ይሆን ዘንድ ወደላይ አምጥተነዋል። ከቅዱስ ሃብት በላቸው (ጋዜጠኛ) Read More
ነፃ አስተያየቶች እኔና አንቺ …፩ September 27, 2013 by ዘ-ሐበሻ ፖለቲካና ስደት (ወለላዬ ከስዊድን) መቼም እኔና አንቺን ሲፈጥረን ጉዳችሁ አይለቅ ያለን ነን ይሄው ደግሞ ተሰደንም ልንስማማ አልደፈርንም። ሳትሰሚኝ አጣጥመሽ እኔም ያንቺን ሳላውቅልሽ መግባባቱ እንዳቃተን Read More
ነፃ አስተያየቶች እንደ አልባራዳይ ብርታቱን ይሰጠን (ከሎሚ ተራ) September 27, 2013 by ዘ-ሐበሻ 27/09/13 አድነነ ከመአቱ: ከሻአቢያ እና ከ7ቱ ። ተመሰገን ደሳለኝን አመሰግኜ ነው ዛሬ መጣጥፌን የምጀምረው። ይገርማል የሰሞኑ ሐሳቤና ጭንቀቴ የነበረው በርግጥም ሰለወያኔ ሥረአት ማክተም ሳይሆን፤ Read More
ነፃ አስተያየቶች የመስቀል በዓል በጉራጌዎች ዘንድ – ከቅዱስ ሃብት በላቸው (ከአውስትራሊያ) [ጋዜጠኛ] September 27, 2013 by ዘ-ሐበሻ ቅዱስ ሃብት በላቸው (ከአውስትራሊያ) የመስቀል በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተከታዮች ዘንድ በደማቅ ሁኔታ ከሚከበሩት አውደ-ዓመቶች አንዱ ነው። የቤተክርስቲያናችን የታሪክ መፅሃፍት እንደሚገልፁት አይሁዳውያን Read More
ነፃ አስተያየቶች አንዳርጋቸው ጽጌ! ከኢሳያስ ጉያ፤ ነጻነት? ወይስ ባርነት? September 27, 2013 by ዘ-ሐበሻ ቦጋለ ካሣዬ (አምስተርዳም፤19/9/2013) 1. የግንቦት-7ቱ አንዳርጋቸው ጽጌ፤ ወያኔን በሽፍትነት ዘመኑ በአማካሪነት፤ስልጣን ከጨበጠ በሁዋላ ደግሞ በሹመት አገልግሎታል። ግልጋሎቱን ‘በቁጭት’ መንፈስ ሲናገር፤…« ውስጡ ገብቶ ማስተካከል ይቻላል Read More
ነፃ አስተያየቶች ፕሬዝዳንት ነጋሶ መሪ ሆኑ – ከአበበ ገላው (ጋዜጠኛ) September 27, 2013 by ዘ-ሐበሻ ጋዜጠኛና አክቲቪስት አበበ ገላው ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ትናንት ለዘ-ሐበሻ ከሰጡት አጭር ቃለ ምልልስ በኋላ በፌስ ቡክ ገጹ ያሰፈራት አጭር ግን ብዙ የምትናገር መልዕክት፦ መሪ Read More
ነፃ አስተያየቶች አዲስ አበባ ሆይ ድምጽሽን አሰሚ ! በአማኑኤል ዘሰላም September 25, 2013 by ዘ-ሐበሻ አዲስ አበባ ሆይ ድምጽሽን አሰሚ ! አማኑኤል ዘሰላም amanuelzeselam@gmail.com መስከረም 15 ቀን 2006 ዓ.ም በደሴ፣ ጎንደር፣ ባህር ዳር፣ ፍቼ፣ አዳማ/ናዝሬት፣ ሮቢ/ባሌ፣ መቀሌ፣ ወላይታ Read More
ነፃ አስተያየቶች·ዜና “ማኅበረ ቅዱሳን አክራሪ ሆኖ የገደለው ሰው የለም’ – ዲ/ን ዳንኤል ክብረት ምላሽ ሰጠ September 25, 2013 by ዘ-ሐበሻ የቀድሞው ጠቅላይ ሚ/ር መለስ ዜናዊ በፓርላማ ማህበረ ቅዱሳንን “አክራሪ” ሲሉ መግለጻቸው ይታወሳል። ከቅርብ ግዜ ወዲህ ደግሞ የአቶ ኃይለማርያም መንግስት በተለይ የጸረ ጽንፈኝነትን እና አክራሪነትን Read More
ነፃ አስተያየቶች ከለውጡ በኋላስ? (ተመስገን ደሳለኝ) September 25, 2013 by ዘ-ሐበሻ ኢህአዴግ ወደ መጨረሻው ምዕራፍ (በውስጥም በውጪም ተግዳሮቶች) መገፋቱን በሚያመላክቱ የፖለቲካ አጀንዳዎች ላይ የሚያጠነጥን አንድ ፅሁፍ (‹የአብዮቱ የምፅዓት ቀን ምልክቶች›› በሚል ርዕስ) አቅርቤ እንደነበር ይታወሳል፤ ይዘቱም በመጪዎቹ Read More