የትግራይ ክልል ጌታቸው አሰፋን ለፌዴራል መንግስቱ አሳልፎ መስጠት እንዳለበት የቀደሞ የአየር ኃይል አዛዥ አሳሰቡ

November 24, 2018

የእስር ማዘዣ የወጣባቸውን የቀድሞውን የደህንነት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋን የትግራይ ክልል ለፌዴራል መንግስቱ አሳልፎ መስጠት እንዳለበት የቀደሞ የአየር ኃይል አዛዥ ጀነራል ተክለሃይማኖት አሳሰቡ:: ጀነራል አበበ በአዲስ አበባ ዛሬ ታትሞ ከወጣው ኢቶጲስ ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ክፍል 2 ቃለምልልስ “የፌዴራል መንግስቱ በአቶ ጌታቸው አሰፋ ላይ ያወጣውን የ እስር ማዘዣ እንዴት ያዩታል?” በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ:
https://www.youtube.com/watch?v=ibs_Mi6_X_s

Previous Story

በአዲስ አበባ የጦር መሳሪያ ዋጋ ይፋ ሆነ

Next Story

በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ

Go toTop