የእስር ማዘዣ የወጣባቸውን የቀድሞውን የደህንነት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋን የትግራይ ክልል ለፌዴራል መንግስቱ አሳልፎ መስጠት እንዳለበት የቀደሞ የአየር ኃይል አዛዥ ጀነራል ተክለሃይማኖት አሳሰቡ:: ጀነራል አበበ በአዲስ አበባ ዛሬ ታትሞ ከወጣው ኢቶጲስ ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ክፍል 2 ቃለምልልስ “የፌዴራል መንግስቱ በአቶ ጌታቸው አሰፋ ላይ ያወጣውን የ እስር ማዘዣ እንዴት ያዩታል?” በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ:
https://www.youtube.com/watch?v=ibs_Mi6_X_s