ዘመቻ ”ወያኔ ኦ ሚሌኒየም” በሚል በኢትዮጵያ የደህንነት መስሪያ ቤት የተቀነባበረው የግድያ ዘመቻ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሃይል መሪዎችንና አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ለመግደል ያለመ ነበር። ነገ የግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል ወታደሮቹን ሊያስመርቅበት በተዘጋጀበት ሰዓት ላይ ይፈጸማል ተብሎ የታቀደው ይህ ግድያ ዛሬ ከሸፈ ሲል ኢሳት ራድዮ ዘገበ። ያድምጡት፦
[jwplayer mediaid=”9126″]
ዘመቻ ”ወያኔ ኦ ሚሌኒየም” በሚል በኢትዮጵያ የደህንነት መስሪያ ቤት የተቀነባበረው የግድያ ዘመቻ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሃይል መሪዎችንና አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ለመግደል ያለመ ነበር። ነገ የግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል ወታደሮቹን ሊያስመርቅበት በተዘጋጀበት ሰዓት ላይ ይፈጸማል ተብሎ የታቀደው ይህ ግድያ ዛሬ ከሸፈ ሲል ኢሳት ራድዮ ዘገበ። ያድምጡት፦
[jwplayer mediaid=”9126″]