አለምነህ ዋሴን ማን አሳሳተው? – ድምፃዊ ጌድዮን ዳንኤል በመልካም ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ

January 30, 2015

አለምነህ ዋሴ ዜና (አዋዜ) ትናንት ማምሻውን ድምፃዊ ጌድዮን ዳንኤል ቦሌ ከሚገኘው ዲኤች ገዳ ህንፃ 4ኛ ፎቅ ላይ ራሱን መፈጥፈጡን መዘገቡ ይታወሳል:: ይህን የአለምነ ዋሴን ዘገባን ጨምሮ የተለያዩ ሚዲያዎች ያቀረቡት ሲሆን የዘ-ሐበሻ የአዲስ አበባ ዘጋቢዎች እንዳሉት በድምፃዊው ላይ የደረሰ ምንም ዓይነት አደጋ የለም::

የዘ-ሐበሻ የአዲስ አበባ ተባባሪዎች እንደሚሉት አለምነ ዋሴን ሆን ብለው ሊያሳስት የፈለገ አንድ ሃይል አለ:: ድምፃዊው ጌድዮን ትናንት ማምሻውን አደጋ ደረሰበት በተባለበት ወቅት ድምፃዊ ታደለ ሮባ ክለብ እንደነበር ምንጮቻችን አረጋግጠናል ብለዋል::

ተጨማሪ መረጃ እንዳገኘን እንመለሳለን::

Previous Story

የሎጎ ሀይቅ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ በእሳት ጋየ (ቪዲዮ ይዘናል)

Next Story

ምርጫ ወይስ መዉጫ (ክፍል ሁለት)

Go toTop