አንድነት ፓርቲ የሰኔ አንድ ሰማዕታትን በህዝባዊ ንቅናቄ ሊዘክር መሆኑን ምንጮች ጠቆሙ

May 24, 2013

ፍኖተ ነፃነት

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የግንቦት 97ን ምርጫ ተከትሎ ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓ.ም በመንግስት ሀይሎች በግፍ የተጨፈጨፉትን ኢትዮጵያውያን ለመዘከር የተለያዩ ዝግጅቶች እየተደረጉ መሆኑን ለፍኖተ ነፃነት የደረሰው መረጃ አመላክቷል፡፡

ፓርቲው በአዲስ አበባ መዋቅሩ ጭፍጨፋው የተፈፀመበትን እለት በህዝባዊ ንቅናቄ ለመዘከር  ከፍተኛ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የፓርቲው ምንጮች ለፍኖተ ነፃነት ገልፀዋል፡፡ ምንጮቹ የህዝባዊ ንቅናቄው ዝርዝር አፈጻፀም በቅርቡ ለህዝብ ይፋ እንደሚሆን በመግለፅ ተጨማሪ መረጃ ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የግንቦት 97ን ምርጫ ተከትሎ ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓ.ም በመንግስት ሀይሎች በግፍ የተጨፈጨፉትን ኢትዮጵያውያን ለመዘከር የተለያዩ ዝግጅቶች እየተደረጉ መሆኑን ለፍኖተ ነፃነት የደረሰው መረጃ አመላክቷል፡፡

ፓርቲው በአዲስ አበባ መዋቅሩ ጭፍጨፋው የተፈፀመበትን እለት በህዝባዊ ንቅናቄ ለመዘከር  ከፍተኛ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የፓርቲው ምንጮች ለፍኖተ ነፃነት ገልፀዋል፡፡ ምንጮቹ የህዝባዊ ንቅናቄው ዝርዝር አፈጻፀም በቅርቡ ለህዝብ ይፋ እንደሚሆን በመግለፅ ተጨማሪ መረጃ ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡

Previous Story

ሰማያዊ ፓርቲ ሰላማዊ ሰልፉን ለማድረግ ከከንቲባው ጽ/ቤት እውቅናን አገኘ (ደብዳቤውን ይዘናል)

Next Story

እኔ ስለአንድነት/መድረክ እከራከራለሁ

Go toTop