የአራቱ ሃዋርያት በትግራይ ጉብኝት አነጋጋሪ ሆኗል (ከአስገደ ገ/ስላሴ)

ከአስገደ ገ/ስላሴ፣ መቐለ

አቶ አስገደ ገ/ስላሴ

ሰሞኑን ባልተለመደ መንገድ ከትግራይ ክልል የሰልጣን መዋቅር እርከን ወጣ ያለ የክልሉን ስልጣን የተጋፋ (የነጠቀ) የስለላ ስራ የሚመስል እንቅስቃሴ ከ23 አመት የህ.ወ.ሃ.ት አገዛዝ በኃላ አራት አዛውንት የለውጥ ሃዋርያት መስለዉ በመላው ትግራይ የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ ከዛም አልፎ በቀበሌ  ከተሞች ሳይቀር በልዩ ሃይል ታጅበዉ እየዞሩ ሰንብተዋል።  ቀጣዩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ—

 

Previous Story

በደቡብ ኮሪያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ወቅታዊ መግለጫ፡ ያምማል! አፍንጫን ሲመቱት ዓይን ያለቅሳልና!

Next Story

Hiber Radio: ዶ/ር ኑሮ ደደፎ ‘በኦሮሞ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመውን ግድያ አውግዘን ለጸረ ወያኔ ትግል እንነሳ’ አሉ፤ ሞረሽ የተማሪዎቹን ግድያ አወገዘ

Go toTop