ኢትዮጵያውያን በኖርዌይ የወያኔን አምባሳደር አሳፍረው መለሱ (Video) April 20, 2013 ዜና Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email (ዘ-ሐበሻ) በአባይ ቦንድ ስም የወያኔ አምባሳደር በኖርዌይ የጠራችው ሕዝባዊ ስብሰባ እዚያው በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ተሰናከለ። አዳራሹን የሞሉት ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን “ከአባይ በፊት የሰው መብት ይከበር” በሚል ከፍተኛ ተቃውሞ በማሰማት ስብሰባው እንዲቋረጥ ተደርጓል። በስብሰባው ለመገኘት የመጣቸው አምባሳደርም በፖሊስ ታጅባ ወጥታለች። ቪድዮውን ይመልከቱ። Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email Previous Story ክፉን ሰውና ክፋተኝነትን እንዴት እናውቃለን? Next Story በኖርዌይ ስታቫንገር ከተማ የተደረገው የአባይ ግድብ ገቢ ማሰባሰቢያ ወያኔ የተከራየውን አዳራሽ ተቃዋሚዎቹ ተቆጣጥረውታል!!